Sunday, May 15, 2016

ሃገርንን የማዳን ጥሪ በሲያትል – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሚገኙበት

Filed under: የዕለቱ ዜናዎች | 
  • 823
     
    Share
(ዘ-ሐበሻ) ባለፈው ሳምንት ከኤርትራ ወደ አሜሪካ ከሥራ ጉዳይ እንደመጡ የሚነገርላቸው ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የፊታችን እሁድ ሜይ 22, 2016 ለአርበኞች ግንቦት 7 የገቢ ማሰባሰቢያ ወደ ሲያትል አምርተው ከሕዝብ ጋር ይወያያሉ:: አዘጋጆቹ የሚከተለው የጥሪ ወረቀት በዘ-ሐበሻ ላይ እንዲታተም ልከዋል – አስተናግደናል::
ethiopia Seattle

No comments:

Post a Comment