Monday, May 16, 2016

በብራዚሉ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክለው የሚወዳደሩ አትሌቶች ታወቁ – (ዝርዝራቸውን ይዘናል)

ስሜነህ ታደሰ | ለዘ-ሐበሻ ስፖርት
(ዘ-ሐበሻ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ31ኛው የብራዚሉ ሪዮ ኦሎምፒክ በአትሌቲክስ ስፖርት ዘርፍ የመለመላቸውን አትሌቶች በሆቴል አስቀምጦ አቋማቸውን እየተከታተለ ሲሆን ሃገሪቱን በላቲን አሜሪካ ምድር በሚደረገው የኦሎፒክ ውድድር የሚወክሉ አትሌቶችን አሳውቋል::
እንደ ፌዴሬሽኑ ገለጻ ከተመረጡት ከነዚህ አትሌቶች ውስጥ በሚደረጉ ልምምዶች አቋማቸው ከወረደ ሊቀነሱም ይችላሉ::
የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንዳስታወቁት በሪዮ ኦሎምፒክ ሃገራችንን የሚወክሉትን አትሌቶች ዝርዝር ከነዘርፉ አድርሰውናል:: የማራቶን ወኪሎች ከ10 ቀን በኋላ ይታወቃልም ተብሏል::
በወንዶች 10 ሺህ ሜትር:
1.ቀነኒሳ በቀለ
2 ታሪኩ በቀለ
3. ሙክታር እንድሪስ
4. ኢማና መርጊያ
5. ሞሰነት ገረመው
6. አዱኛ ታከለ
7. ፀበሉ ዘውዴ
8. ታምራት ቶላ
9. ሙሴ ዋሲሁን
10. ይገረም ደመላሽ
11. ኢብራሒም ጀይላ
12. ብርሃኑ ለገሰ
በሴቶች 10 ሺህ ሜትር
1. ጥሩነሽ ዲባባ
2. ገለቴ ቡርቃ
3. በላይነሽ ኦልጅራ
4. ዓለሚቱ ሃሮዬ
5 ነፃነት ጉደታ
6. ጐይተቶም ገ/ስላሴ
በ5 ሺህ ሜትር ወንዶች
1. ያሲን ሃጂ
2. ዮሚፍ ቀልጀልቻ
3. ሐጎስ ገብረሕይወት
4. ጌታነህ ሞላ
5. ደጀን ገብረመስቀል
6. የኔው አላምረው
7. ልዑል ገብረ ሥላሴ
በሴቶች 5ሺህና 10 ሺህ ሜትር
1. አልማዝ አያና
2. ሰንበሬ ተፈሪ
3. ገንዘቤ ዲባባ
4. መሠረት ደፋር
5. ዓለሚቱ ሐዊ
6. ሐብታምነሽ ተስፋዬ
በ1500 ሜትር ወንዶች
1. አማን ወጤ
2. ዳዊት ወልዴ
3. አማን ቃዲ
4. በቀለ ጉተማ
5. መኮንን ገብረመድህን
በ1500 ሜትር ሴቶች
1. ዳዊት ስዩም
2. ጉደፋይ ፀጋዬ
3. ባሶ ጎዶ
4. አክሱማዊት አምባዬ
በ800 ሜትር ወንዶች
1. መሐመድ አማን
2. ጃና ኡመር
3. ማሞሻ ሌንጮ
4. ዮብሷን ግርማ
በ800 ሜትር ሴቶች
1. ት ዕግስት አሰፋ
2. ሃብታም ዓለም
3. ጫልቱ ሹሜ
4, ሊዲያ መለስ
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሩጫ ወንዶች
1. አምሳሉ በላይ
2. ኃይለ ማርያም አማረ
3. ታደሰ ሰቦቃ
4 ጫላ ባዩ
5. ጅግሳ ቶሎሳ
6. ጌትነት ዋለ
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሩጫ ወንዶች
1. አብዱራህማን አብዶ
2. ጌቹ ዓለሙ
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሩጫ ሴቶች
1. ትዕግሥት ታማኙ
2. ማህሌት ፍቅሬ
የርምጃ ውድድር ተካፋይ ሴቶች
1. ዓናለም እሸቱ
2. አስካለ ቲክስ
3. የኃልዩ በለጠው
4. አያልነሽ በለጠው
የረዥም ርቀት ውድድሮች አሰልጣኞች
1ዋ/ሱ/ኢ/ሁሴን ሽቦ5000/10000 ዋና  አሠልጣኝ
2መላኩ ደረሰ5000/10000 ም/ዋና አሠልጣኝ
3አድማሱ ሳጂ5000/10000   አሠልጣኝ
4ም/ኮ ቶሌራ ዲንቃ5000/10000  አሠልጣኝ
5ብርሃኑ መኮንን5000/10000  አሠልጣኝ
የአጭር ርቀት ውድድሮች አሰልጣኞች
1ንጉሴ ጌቻሞወንድዋና አሠልጣኝ
2ዳዊት ጥሩነህወንድም/ዋና አሠልጣኝ
የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል አሰልጣኞች
1ብዙአየሁ ታረቀኝዋና አሠልጣኝ
2ተሾመ ከበደም/ዋና አሠልጣኝ
የርምጃ ውድድር አሰልጣኞች

5.ባዬ አሰፋዋና አሠልጣኝ
6.አምሳለ ያዕቆብ

No comments:

Post a Comment