Sunday, October 8, 2017

ፕሬዚዳንት_ሙላቱ ተሾመ መልቀቂያ ማስገባታቸው ተነገረ



  
By ሳተናውOctober 8, 2017 15:55

 
Dr Mulatu Teshome, President of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has also submitted letter of resignation.
እንደውስጥ አወቅ ምንጮች ፍንጭ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት የሆኑት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ዛሬ ማምሻውን የሥራ መልቀቂያ አስገብተዋል፡፡
ከአንድ ወር በፊትዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በየ ዓመቱ ለህዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ም/ቤት አባላት ተፅፎ ተሰጥቷቸው ለሚያነቡት ጽሁፍ በተቻለ መጠን በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው ተደርጎ እንዲዘጋጅላቸው ማስጠንቀቀቂያ መስጠታቸው መዘገቡ አይዘነጋም፡፡
ሌላኛው የኦህዴድ ከፍተኛ ባለስልጣን #አባዱላ ገመዳ ትናንት የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸው በኢቢሲ መልቀቃቸውን ፍፋ ማድረጋቸው አይዘነጋም፡፡

No comments:

Post a Comment