Tuesday, October 31, 2017

ወይ አረናዎች! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው



  
By ሳተናውOctober 31, 2017 05:48

 
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
የከዚህ ቀደሙን ትተን ሰሞኑን በኢሉባቡር፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ አስቀድሞም በሱማሌ ክልል በበርካታ የአማራና የኦሮሞ ተወላጆች ላይ ጥቃት ሲፈጸም “ዘር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ነው!” ያላሉና ያላወገዙ፣ ያልተቃወሙ፣ ያልጮሁ፣ ሐዘን ያልተቀመጡ አረናዎች ትናንትና ጀግና ጀግና የነቀምት ወጣቶች በሦስት የወያኔ ሰላዮች ላይ ተገቢ እርምጃ መውሰዳቸውን ተከትሎ ከአሜሪካ ድምፅ እስከ ማኅበራዊው የብዙኃን መገናኛ ድረስ የብዙኃን መገናኛውን ወረው ይዘው ጥቁር በጥቁር ለብሰው ሙሾ እያወረዱ መራራ ሐዘን ተቀምጠዋል፡፡
በዚህ አሳፋሪ ተግባራቹህ እጅግ በጣም እናዝናለን! ይሄ ጠባብነትና ኢፍትሐዊነት ያወረው ድድብናቹህ ብዙ ዋጋ እንደሚያስከፍላቹህ መቸ እንደሚገባቹህ አላውቅም፡፡ ይሄ ድርጊታቹህና አስተሳሰባቹህ “ትግሬ የወያኔ ሰላዮች የፈለጉትን እያደረጉ ኦሮሞን በአማራ፣ ጉምዝን በአማራ….. ላይ እያነሣሡ ያጨፋጭፉ፣ ሥራቸውን እንቅፋት ሳያጋጥማቸው ይሥሩ! ለምን ይነኩብናል?” ማለታቹህ እንደሆነ ይገባቹሀል?
ትግሬ ስለሆኑ ብቻ ምንም ዓይነት ወንጀልና ግፍ ቢፈጽሙም መጠየቅና የሚገባቸውን ቅጣት ማግኘት የለባቸውም ማለት ነው? እኮ ለምን? እንዴት ነው ግን የምታስቡት? ለመሆኑ ጤነኞችስ ናቹህ? እንዴት ብትደፍሩን ነው ግን እንዲህ የታሰባቹህ? እንዴት ደናቁርት ብትሆኑ ነው ግን እንዲህ ያለ የደነቆረ፣ እጅግ ጠባብና ዘረኛ አስተሳሰብ ይዛቹህ እራሳቹህን ለአንድነት፣ ለእኩልነት፣ ለፍትሕ በሚታገልና በቆመ የፖለቲካ ፓርቲ ስም ስትጠሩ የማታፍሩት??? አንድነት እኩልነት ፍትሕ… የሚገባቹህና ለዚህም የቆማቹህ ቢሆን ኖሮ በነቀምት ወጣቶች የተወሰደውን ፍትሐዊ እርምጃ ታደንቁ፣ ትደግፉ ነበር እንጅ አሁን እያደረጋቹህ ያላቹህትን ነገር ፈጽሞ ባላደረጋቹህ ነበር! የነዚህን ሕዝባዊ ፍትሐዊ እርምጃ ለተወሰደባቸው የወያኔ ሰላዮችን ተግባር ደግፋቹሀልና፣ ተባባሪዎችም ናቹህና ነገ እናንተም ላይ ሕዝባዊ የሆነ ፍትሐዊ እርምጃ በተመሳሳይ መልኩ ይፈጸማል!!! ጠብቁ!!!
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!! ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!!
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
amsalugkidan@gmail.com

No comments:

Post a Comment