Thursday, September 28, 2017

የባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ተመራቂ የኢንጅነሪግ ተማሪዎችን ግቢውን ለቀው እንዲወጡ አዘዘ – ሙሉቀን ተስፋው



  
By ሳተናውSeptember 28, 2017 06:08



በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ፖሊ ግቢ የHolistic ፈተናን ያልተፈተኑ ተማሪዎችን እንደሚያባርር በማስታወቂያ ዛሬ ማለዳ ገልጧል፡፡ ተማሪዎች እንደሚሉት ያለምንም ዝግጅት በድንገት እንድንፈተን በመወሱ ሁላችን ፈተናውን አልወሰድንም፤ ነገር ግን ዛሬ ፌደራል ፖሊስ እንዲገባ አድርገው ሁላችንም ትምህርት እንድናቋርጥ በዩንቨርሲቲው ተገልጾልናል ብለዋል፡፡ ተማሪዎች ለማስወጣት ፌደራል ፖሊስ እንዲገባ ካደረጉት የግቢው ባለሥልጣናት መካከል አቶ ተስፋዬ አባቡ ዋነኛው እንደሆነ ተማሪዎች ተናግረዋል፡፡
ዩንቨርሲቲው በውሳኔው ከጸና የፖሊ ግቢ ተመራቂ የኢንጅነሪንግ ተማሪዎች በዚህ ዓመት አይኖረውም፡፡

No comments:

Post a Comment