Wednesday, September 27, 2017

ሳውዲ ሴቶች መኪና እንዲነዱ የሚፈቅድ አዋጅ አወጣች ! ነቢዩ ሲራክ

 
ሳውዲ ሴቶች መኪና እንዲነዱ የሚፈቅድ አዋጅ አወጣች ! ነቢዩ ሲራክ
===================================

* አዋጁን የተሰጠው ከሳውዲው ንጉስ ሰልማን ነው
* አዋጁ ተግባራዊ የሚሆነው እአአ June 24, 2018 ነው
* ታሪካዊ የተባለው የንጉሱ ውሳኔ ከባድና ያነጋግሪ ነው
* በፍቃዱ አሰጣጥና በትግበራው ዙሪያ ጥናት ተደርጎ በ30 ቀን ውስጥ እንዲቀርብ ንጉሱ አዘዋል
* የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትርና ከፍተኛ ህግ አስፈጻሚ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን በማቀናጀት ለፈቃዱ አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርግ ትዕዛዝ ተላልፏል
ቸር ያሰማን
ነቢዩ ሲራክ
መስከረም 17 ቀን 2010 ዓም

No comments:

Post a Comment