Monday, April 24, 2017

የፈንጅ ጥቃት በጎንደር ዛሬ ደርሷል – አስናቀው አበበ



ቁጥር 11 የፈንጅ ጥቃት በጎንደር ዛሬ ደርሷል።
ቀበሌ 03 ፊት ሚካኤል አካባቢ በሎጅ ፋሲል አቅራቢያ ነው ፍንዳታ እንደደረሰ መረጃ ያለን።
አካባቢው በፍጥነት በወታደር ተጥለቅልቋል። ወሬው እንዳይሰማ እየጣሩ ነው። ሰው በሰፈሩ እንዳይንቀሳቀስ ታግዷል። በማሰርም ላይ ናቸው። ወያኔ የከተሞች ቀን ብሎ ጎንደር ውስጥ ለማክበር ማሰቡ ህዝቡን እንዳስቆጣ በተከታታይ ስንዘግብ ቆይተናል።
የህዝብ ጥያቄ በአፈና አይመለስም!
ህዝብ ያሸንፋል©!

No comments:

Post a Comment