Tuesday, April 25, 2017

በተለያዩ የአማራ አካባቢወች የመሰሪት ድንጋይ ተቀምጦላቸው የውሀ ሽታ ሁነው የቀሩ 47 ፋብሪካዎችና የልማት እቅዶች

    


ባለፉት አመታት በተለያዩ የአማራ አካባቢወች የመሰሪት ድንጋይ ተቀምጦላቸው የውሀ ሽታ ሁነው የቀሩ 47 ፋብሪካዎችና የልማት እቅዶች ለመጥቀስ ያህል;
1ደብረ ማርቆስ ከተማ – በኤሌክትሪክ የሚሰራ የመኪና ፋብሪካ – በድያስፓራ ነገር ግን ተከልክሏል
2 . ደሴ – ቴሪሽየሪ ሆስፒታል
3. ወልደያ – የጅንስ አልባሳት ፋብሪካ – በሸክ አል አላሙዲ
4 . ባህር ዳር – የዘይት ፋብሪካ – በሸኩ
5. ባህር ዳር – የወረቀትና ፐልፕ ፋብሪካ
6. ኮምቦልቻ – የብረታ ብረት ፋብሪካ – በሼኩ
7. ጨሞጋ የውሀ ሀይል ፕሮጄክት (ከደ/ማርቆስ ከተማ ወጣ ብሎ የሚገኝ) – ግንባታው ከተጀመረ በሃላ የተቋረጠ
8. ሞጣ አካባቢ – የስሚንቶ ፋብሪካ – በሼኩ ቃል የተገባ
9. ፍኖተ ሰላም አካባቢ – የስኳር ፋብሪካ
10.ደብረታቦር – የችቡድና የብርጭቆ ፍብሪካ
11. ሕብር ስኳር ፋብሪካ – አገው ምድር (አዊ)
12. Mineral water factory – Gonda
13. sesame oil factory – Gonda
14. expansion of Gondar Hospital (by the Shekih)
15. Territory Hospital (Gondar, Belesa)..በአዲሱ ለገሰ በተደጋጋሚ ቃል የተገባ
16. Train (Finoteselam -Sudan)
17. Train Gondar-Metema-Sudan
18. Biggest Industry park (Kombolicha-Wollo)
19. Airport (Debariq)…መሬት ተዘጋጅቶለት የነበር አሁን ከፊሉ ለባልሀብት ከፊሉ ለዩኒቨርሰቲ የተሰጠ
20.Biggest still factory (Kombolicha-Wollo)
21. ደጀን የመድሃኒት ፋብሪካ (በሁዋላ ወደ አዲግራት የተሸጋገረ)
22. የርብ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት (ደቡብ ጎንደር)
23. መገጭ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት (ሰሜን ጎንደር)..መጀመርያ የተመደበዉን በጀት ወያኔ ሰለቀጠዉ
24. የአሳ እርባታና ማቀነባበርያ (ጎርጎራ)
25. የሽንፋ ወንዘ መስኖ ፕሮጀክት (መተማ-ቐራ)
26. የጎጃም ባህል ማዕከል (ደብረማርቆስ)….ቲሸርት ሁሉ ተሰርቶ በመቶሽዎች ተሸጦ ወያኔ ዉስኪ ጠጣበት
27. ጎንደር የወጣቶች ሰፖርት ሴንተር (ጎንደር)…የመሰረት ድንጋይ በ መላኩ ፈንታ (አሁን ወያኔ እሰር ቤት) ከ 6 አመት በፊት ተጣለ
28. ደጀን ስሚንቶ ፋብሪካ (አሁን ለሁለተኛ ግዜ ወያኔ እሰራዋለዉ እያለች ነዉ)
29. ወልደያ እብነ በረድ ፋብሪካ (ሰሜን ወሎ)
30. ጋፋት ብረታ ብረት ፋብሪካ (ደብረታቦር)…አሁን ወያኔ በባህርዛፍ እንጨት ጣዉላ ቤት ቀይሮታል
31. የበለስ መስኖ ፕሮጀክት (ጎጃም)፣..ተጀምሮ የቀረ
32. መና ወንዝ የመስኖ ፕሮጀክት (በለሳና ሰቆጣ)
33. የብርጭቆና መስታዉት ፋብሪካ (ደብረ ማርቆሰ)…በሁዋላ ወደ ትግራይ ተወስዶ በዚህ አመት ስራ የጀመረ
34. የአበርገሌ-ዝቐላ ተከዜ ተፋሰስ መስኖ ፕሮጀክት (ሰሜን ወሎ-ሰቆጣ)
35. ደረጃዉን የጠበቀ አስፓልት መንገድ በሞጣ-ባህርዳር (የዛሬ 15 አመት በሚቀጥለዉ አመት ይሰራል ሲባል የቆየ)
36. ከጋሸና ላሊበላ ደረጃዉን የጠበቀ የአስፓልት መንገድ ((የዛሬ 15 አመት በሚቀጥለዉ አመት ይሰራል ሲባል የቆየ)
37. በደብረብርሀን ከተማ የብርጭቆ ፋብሪካ
38. በጎንደር አዘዞ አዳሪ ት/ቤት ለክልሉ ተማሪዎች (ብአዴን ከህወሃት ጋር ሲያኮርፍ አኛም ቀላሚኖ ይኖረናል እያለ ሚያስፈራራበት)
39. ጎንደር ስታድየም (በደርግ ተጀምሮ በሁዋላ ህወሃት ገንዘቡን ዘርፎ አስቀረዉ)
40. ደረጃዉን የጠበቀ መንገድ ከጎንደር-ላይ አርማጭሆ አድርጎ ወደማህል አርማጭሆ የሚደርስ (አሜሪካ የሚኖሩ የአካባቢዉ ተወላጆቸ ብዙ ሚሊየን ብር አዋተዉ ቢልኩ ወያኔ ተከፋፈለዉ)
41. አሜሪካ የሚኖሩ የጎንደር ተወላጆች ደረጃዉን የጠበቀ ተሪሸሪ ሆስፒታል ለመገንባት መሬት ከወሰዱ በሁዋላ ወያኔ ብሩ በኔ በኩል ዪምጣና እኔ እሰራዋለዉ በማለቱ ሳይጀመር የቀረ
42. አልማ ትምህርት ቤቶችና ሆስፒታሎች እገነባለዉ ብሎ ከ አማራዉ ማህበረሰብ 1.6 ቢሊየን ብር ከ 6 አመት በፊት ሰብስቦ የት እንዳስገባዉ አይታወቅም
43. ከደባርቅ -በየዳ ደረጃዉን የጠበቀ መንገድ (በየዳ ሚባለዉ አካባቢ አሁንም በፈረስ ብቻ ሚኬድበት ወረዳ ነዉ ጎንደር ዉሰጥ
44. ከደባርቅ – ጠለምት መንገድ (ጠለምት ለመሄድ በትግራይ በኩል ዙረዉ ነዉ…መንገድ ባለመኖሩ)..በየአመቱ ይሰራል ይባላል
45. ግዙፍ የብቅል ፋብሪካ (ጎንደር)…አሁን ዳሽን ቢራ ለራሱ ትንሽየ ፋብሪካ አስተክሎ ገብስ ከፈረንሳይ በማስመጣት የአካባቢዉን ገበሬ ምርት አልቀበል ያለ…ወያኔ ከፍተኛ ኮሚሽን ከፈረንሳዩ ኩባንያ ስለሚያገኝ ብቻ ገብስ ከዉጪ ያስመጣል
46. ጎንደር ኢንደሰትሪ ፓርክ (ጎንደር)
47.ጎንደር የወጣቶች ማዕከል (በመላኩ ፋንታ የመሰረት ድንጋይ ተጥሎ የነበረ)

No comments:

Post a Comment