Wednesday, June 14, 2017

አዲስ ነገር የለም ትግራይ የጉግማንጉጎች ምድር ከሆነ ሰነበተ – መስቀሉ አየለ


ሳተናው
By ሳተናውJune 13, 2017 20:31


 1  178  179
ከሶስት አመት በፊት በመዋዕለ ህማማት ወደ መቀሌ የተጓዘ አንድ በቅርብ የማውቀው ሰው በድፍን መቀሌ የጾም ምግብ የሚባል ነገር አጥቶ ምን ያህል እንደተቸገረ ገልጾልኝ ነበር።አጠር ባለ አማርኛ ሃጢያት ቤተመንግስቱን ባነጸባት የዘመናችን ሰዶምና ገሞራ ላስቬጋስ እያለሁ ያን ያህል በጾም ምግብ ማጣት አልተፈተንኩም። ቢያንስ ለቬጋን የሚባል የቅንጡዎች የአመጋገብ ዘይቤ አላቸውና በዛ በኩል እሸጎጥ ነበር ብሎኛል። ከሁሉ የገረመው የጾም ምግብ ማጣቱ አይደለም። ሰዎቹ በምሳ ሰዓት ከመሃል አገር እየተጫነ የሚመጣ ሰንጋ በሬ ቁርጥ ለመብላት በየሆቴል ቤቱ ተክተልትለው የሚያሳዩት መንሰፍሰፍ ግብር ሊበሉ በነጋሪት አዋጅ የተጠሩ እንጅ በገንዘባቸው ገዝተው የሚጠቀሙ አይመስሉም ነበር፤ እንደታዛቢው አገላለጥ።
ሌላው አስገራሚ ነገር መቀሌ ውስጥ ያሉ ቤተክርስቲያኖች እንደ አውሮፓ ቤተመደሶች መጋዘንና ሲኒማ ቤት ለመሆን የቀራቸው የሃያና ቢበዛ ሰላሳ አመት ጉዳይ እንደሆነ ገብቶኝ እርሜን አውጥቸ ነው የመጣሁት ብሏል።ምክንያቱም እዚያ በቆየባቸው ሳምንታት ማታ ማታ ለመሳለም ጎራ ባለባቸ ቤተክርስቲያናት ሁሉ አውደምህረቶቹ በሰው ድርቅ ተመተው እንዳያቸውና የቀሩትም ተሳላሚዎች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ እድሜያቸው በአመዛኙ ከስልሳ በላይ የሆኑት አረጋውያን እንደሆኑ፤ እነሱ ደግሞ ከጥቂት አስርተ አመታት ቦሃላ ሲያልቁ ወይንም አልጋ መያዝ ሲጀምሩ አጸዶቹ ዳዋ እንደሚበቅልባቸው ለማወቅ ነቢዩ ኤርሚያንስ መሆን አይጠቅም ማለቱ ነው።
ትግሬዎች ዛሬ እግዚአብሔርም ሆነ የሞራል ህግ አያስፈልጋቸውም። የነሱ የቃልኪዳን ዶሴ የደደቢቱ ማኔፈስቶ ነው። እንደፈለጉ እንዲዘርፉም እንዲገድሉም ከንብረት ባሻገር በነፍስና በስጋ ላይ ያልተገደበ ስልጣን የሰጣቸው ህወሃት መሆኑ ብቻ አደለም፤ አንድ ሰው ማንነቱን የምታውቀው በተጣላኸው ግዜ ነው እንዲሉ ለአምላኩ ያለውን ትህትና እና የአምልኮ ደረጃም የሚታወቀው እንዲሁ በችጋር ወቅት ሳይሆን በጥጋቡ ወራት ነው። ይኽ ሩብ ምእተ አመት ደግሞ ያሳየው ነገር ቢኖር ግን እኒህ መናፍሰት ነገሮች የወንጌልን የሞራል ህግ ቀርቶ በጣም ቀላል የሚባል ሰብአዊነትን ለመሸከም የማይቻላቸው የነተቡ መጽጉዎች መሆናቸውን ነው።የስርዓቱ ዘዋሪዎች እኮ እንደ ቁቤ ትውልድ በሽተኞች ሃይማኖቱን “ሃላፊነቱ የተወሰነ የነፍጠኛው የግል ኩባንያ” አድርገው እንደፈረጁት በየቤተ ሃይማኖቱ የሚሰሩትን ግፍ አጥርቶ መመልከት ነው:: ዛሬ በትግራይ ምድር ሃይማኖት ተረት ነው የምንለውም ለዚሁ ነው።የዘንዶውም እራስ ቢንሆ ባንድ ወቅት “እኔ የማምነው በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ነው” ብሎ ቃለ መጠይቅ መስጠቱን እናስታውሳለን። በርግጥም ሉሲፈራውያን (ምዕራባወያን) ሃያ አምስት አመት ሙሉ ክንዳቸውን የገተሩላቸው ዝም ብለው አይደለም። መድሃኒዓለም እንደተናገረ ሰይጣን ሰይጣንን አያወጣውም፤ አይኑን ገልጦ ላየ አፈሩን ፍም እሳት ያደረገላቸው መሳጢ ተኩላው አባ ጳውሎስ ቢሆኑ ከስብሃት ነጋና ከሳሞራ የማያንሱ ጉግማንጉግ እንደነበሩ ኑሯቸውም ብቻ ሳይሆን አሟሟታቸውም ያሳየው ነገር ነበር።
ዛሬም ቢሆን ደግሞ መቀሌ ያለ የአባይ ወልዱ ዘለፈቶ ቀርቶ አዲስ አበባ መንበረ ጵጵስናው ላይ የወጡት ፓትሪያሪክ በእግዚአብሔር ለማመናቸው ማረጋገጫ የለኝም። ቢያንስ ያለትውፊቱና ያለቀኖናው እስኪፈሰክ አላስችላቸው ብሎ በአብይ ጾሙ ወቅት ሱብኤውን አቃለው ከበሮ መትተው የተሾሙ ቀን በቅቶኛል። ዛሬ አንድ አይጠ መጎጥ አዲግራት ውስጥ ሂጃብ እንጅ ነጠላ መልበስ አይቻልም ብሎ ጅሃድ ሲያውጅ እንዲሁ ከባዶ ተነስቶ አይደለም። እድሜ ቢሰጣቸው ደግሞ ከሰማይ በታች የማይሞክሩት ክፋትና ግፍ እንደማይኖር እርግጠኛ ነኝ። ነገ ጀንበር ስትወጣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት የነዚህ ጉዶች ሴራ ብቻ የያዘ እራሱን የቻለ “ሴራ-ፒዲያ ዘብሄረ ትግራይ ” አዘጋጅቶ ለዓለም እንደሚያበረክት ተስፋ ማድረግ ሞኝነት አይደለም።ቦ ግዜ ለኩሉ ነውና።

No comments:

Post a Comment