የቀኃስ ቀዳማዊ ገጽ እንደዘገበው የባለወልድ ቤተክርስቲያን እድሳትን ተከትሎ በቤተክርስትያኑ ፊት ለፊት ያሉ መቃብሮች በሙሉ የፈረሱ ሲሆን ዛሬ የ ፕ/ር አስራት ሀውልትም በመነሳት ለይ ይገኛል።
የ ፕ/ር አስራት መቃብር ወደ ቅድስት ሥላሴ በክብር ታጅቦ እንዲዘዋወር እያስተባበሩ ያሉ 9 ሰዎች መሀከል
1, ዶ/ር ያዕቆብ ሀይለማርያም
2, ኢ/ር ግዛቸው ሽፋራሁ
3, አቶ የሺዋስ አሰፋ( ከ ሰማያዊ ፓርቲ)
4, አቶ ሙሉጌታ አበበ ( ከ መኢአድ ፓርቲ)
5, ኢ/ር ጌታነህ ባልቻ ( ከ ሰማያዊ ፓርቲ)
6, አቶ ሸዋንግዛው (ከ መአህድ ፓርቲ)
7, አቶ አክሊሉ (ከ መአህድ ፓርቲ)
ይገኙበታል።



ምንጭ: የቀኅሥ ቀዳማዊ ገጽ
No comments:
Post a Comment