File Photo
እንደዘ-ሐበሻ ምንጮች ገለጻ የቦምብ ፍንዳታው የተፈጸመው በባህርዳር በተለምዶው 11 ቀበሌ ብ አዴን ጽህፈት አቅራቢያ እና ፔዳ መስመር በሚባል አካባቢ ነው::
ለሁለቱ ቦምብ ፍንዳታዎች ኃላፊነቱን የወሰደ አካል ባይኖርም በባህርዳር በአሁኑ ወቅት ጥብቅ ፍተሻ እየተደረገ መሆኑንና ከተማዋም በወታደሮች መከበቧ ታውቋል::
ባህርዳር ነገ ሰኞ ሕዝቡ አድማውን በተሳካ ሁኔታ ያከናውናል ተብሎ ይጠበቃል::
No comments:
Post a Comment