Wednesday, August 23, 2017

በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞች የተጠራው የ5 ቀን የስራ ማቆም አድማ ተጀምሯል።

ዜና
በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞች የተጠራው የ5 ቀን የስራ ማቆም አድማ ተጀምሯል። የንግድ መደብሮች ተዘግተዋል። የትራንስፖራት አገልግሎት ተቋርጧል። አድማውን ለማሰናከል የህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ ነጋዴዎችን ለማስፈራራት እየሞከረ ቢሆንም፣ እስካሁን በፍርሃት የንግድ ድርጅቱን የከፈተ ነጋዴ የለም።

No comments:

Post a Comment