Wednesday, July 19, 2017

በኦሮሚያ ክልል የተቃውሞ ስራ ማቆም አድማ ቀጥሎ ሻሸመኔ ደርሷል ። በሻሸመኔ እና አከባቢው የሚገኙ ከተሞች በክልሉ እና በፌዴራል ፖሊስ ተወረዋል።


በኦሮሚያ ክልል የተቃውሞ ስራ ማቆም አድማ ቀጥሎ ሻሸመኔ ደርሷል ። በሻሸመኔ እና አከባቢው የሚገኙ ከተሞች በክልሉ እና በፌዴራል ፖሊስ ተወረዋል።
በኢትዮጵያ በሚገኙ ቁርጥ ግብር ከፋይ ነጋዴዎች ላይ የተደረገው አዲስ የቀን ገቢ ግምት ያስነሳው የተቃውሞ ሥራ ማቆም አድማ ቀጥሏል። በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ነጋዴዎች ተቃውሟቸውን ለመግለፅ ያደረጉት ሥራ የማቆም ዐድማ ተጠናክሮ ቀጥሏል ። mereja.com

No comments:

Post a Comment