Monday, July 24, 2017

አቶ አርከበ እቁባይ ለህክምና ጀርመን መግባታቸው ተሰማ


Filed under: News Feature,የዕለቱ ዜናዎች |




(ዘ-ሐበሻ) የዘ-ሐበሻ ምንጮች ከፍራንክፈርት እንደገለጹት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ አርከበ እቁባይ ታመው ጀርመን ፍራንክፈርት በህክምና ላይ ይገኛሉ::
አቶ አርከበ እቁባይ የህመማቸው ምንነት ያልታወቀ ሲሆን ፍራንክፈርት ኤርፖርት የሚሰሩ ወገኖች በዊልቸር ሲሄዱ እንዳዩዋቸውና ህክምና ላይ እንደሚገኙ ገልጸውልናል::
አንዳንድ ምንጮች አቶ አርከበ የደረሰባቸው አደጋ ከደረጃ ወድቀው ነው ሲሉ ይናገራሉ::

No comments:

Post a Comment