Thursday, November 9, 2017

መረጃ በጨፌ ዶንሳ ው ተቃውሞ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በቃጠሎ ወድመዋል።

መረጃ
በጨፌ ዶንሳ ተቃውሞው ዛሬም ቀጥሎ ውሎአል። በርካታ ትምህርት ቤቶች፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትና የመንግስት መስሪያ ቤቶች በቃጠሎ ወድመዋል። እስከ 15 የሚደርሱ ወጣቶች ተይዘው ታስረዋል። ከከተማዋ በ500 ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሚሳኤል ምድብ እየተባለ የሚጠራው የአየር መቃወሚያን ጨምሮ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች የተከማቹበት ቦታ፣ በልዩ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው። ተቃውሞው ነገም ይቀጥላል ተብሎ ይጠበቃል።

No comments:

Post a Comment