Tuesday, November 7, 2017

ከአዲስ አበባ ዙሪያ ካሉ ኦሮሚያ ከተሞች የወላይታ ተወላጆች እየታፈሱ ነው።





በአዲስ አበባ ዙርያ የኦሮምያ ክልል ልዩ ዞን ውስጥ የሚኖሩ የኦሮምያ ተወላጅ ያልሆኑ በብዛት የወላይታ ተወላጆችን ከከታ አካባቢ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎችና ባለስልጣናት አስገዳጅነት በመኪና ተጭነው እንዲወጡ ከተደረገ በሁዋላ በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6  የወጣቶች ማዕከል ህንፃና በወረዳው ፅ፨ቤት ቅፅር ግቢ ውስጥ ተጠልለው ይገኛሉ፥፥ ቁጥራቸው በግምት ከ400 - 500 ይደርሳል፥፥ የተፈናቀሉበት ምክንያት ለጊዜው በውል የታወቀ አይደለም፥፥

No comments:

Post a Comment