Wednesday, November 8, 2017

ዜና ሰበር በምንጃር እየተካሄደ ባለው ህዝባዊ ተቃውሞ የቻይና ፋብሪካ እየወደመ ነው


መረጃ
በምንጃር እየተካሄደ ባለው ህዝባዊ ተቃውሞ የቻይና ፋብሪካ እየወደመ ነው
የፋብሪካው ዘበኛ ተኩስ በመክፈቱ እስካሁን 3 ሰዎች መጎዳታቸው ታውቋል።
ተጨማሪ መረጃ
የአረርቲ እንዱስትሪ ፓርክ ሃላፊዎች ወታደሮች እንዲላኩላቸው ጥያቄ ቢያቀርብም እስካሁን ከገዢው ፓርቲ በኩል የተሰጠ መልስ የለም። የቻይና ዜጎችን ለማስወጣት መኪኖች ተንቀሳቅሰዋል።

No comments:

Post a Comment