Wednesday, November 8, 2017

መረጃ በ ቄሮዎች በጨፌ ዶንሳ ከተማ የኦህዴድ ጽ/ቤትን ጨምሮ በርካታ ድርጅቶች ወድመዋል።

መረጃ
በጨፌ ዶንሳ ከተማ የሚገኙ ቄሮዎች ለሁለተኛ ቀን ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ እያደረጉ ነው። ከሸንኮራ ምንጃር ወጣቶች ጋር በመደዋወልና በመነጋገር ተቃውሞውን አጠናክረው ቀጥለዋል። የኦህዴድ ጽ/ቤትን ጨምሮ በርካታ ድርጅቶች ወድመዋል።
መከላከያና ፌደራል ፖሊስ ገብቶ በህዝብ ላይ መተኮስ ጀምሯል። የቻይና አረርቲ እንዱስትሪ ፓርክ ከፍተኛ ወድመት ደርሶበታል።

No comments:

Post a Comment