Sunday, November 12, 2017

አንዳንድ የገዢው ፖርቲና የሼህ አላሙዲ ደጋፊዎች ሼሁ ነገ ከእስር ተፈተው ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ በማለት በመዘገብ ላይ ናቸውዜናውን ከገለልተኛ ወ ገ ን ማረጋገጥ አልቻልንም!

አንዳንድ የገዢው ፖርቲና የሼህ አላሙዲ ደጋፊዎች ሼሁ ነገ ከእስር ተፈተው ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ በማለት በመዘገብ ላይ ናቸው
ዜናውን ከገለልተኛ ወ ገ ን ማረጋገጥ አልቻልንም!
አልቻልንም! ይህ ዘራፊ  ወንጀለኛ ሙሰኛ ዛሬ እንኳን ቢለቀቅ ኢትዮጰያ ውስጥ ለሰራው ወንጅል ግን አንድ ቀን የህዝብ መንግስት በሚቋቋምበት ጊዜ ግን ፍርዱን ያገኛል ምንም አትጠራጠሩ አገራችን እንዲህ አይነቱን ወንጀለኛ ዘራፊ ለማስጠጋት ቦታ ሊኖራት አይገባም!

No comments:

Post a Comment