ቴዲ አፍሮ አዲስ አልበሙን በቅርቡ ሊለቅ ነው::
#Ethiopia ቴዲ አፍሮ አዲስ አልበሙን በቅርቡ ሊለቅ ነው:: Teddy Afro
#MinilikSalsawi ታዋቂው ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ በቅርቡ እያጠናቀቀ የሚገኘውን አዲስ አልበሙን እንደሚለቅ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ተናግሯል::
ቴዲ አፍሮ ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ለአድናቂ ወዳጆቹ አስተላልፏል::
ቴዲ አፍሮ ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ለአድናቂ ወዳጆቹ አስተላልፏል::
ውድ ወዳጆቼ አዲሱ አልበሜን በማጠናቀቅ ላይ እገኛለሁ ። እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በቅርቡ የሚወጣበትን ቀን አሳውቃቹጏለው ፥ እኔ እንደ ወደድኩት እናንተም እንደምትወዱት ባለ ሙሉ ተስፋ ነኝ።

No comments:
Post a Comment