Monday, April 11, 2016

በምስራቅ ኢትዮጵያ ረሃቡ እየባሰ መጥቷል:: BBC VIDE


በምስራቅ ኢትዮጵያ ረሃቡ እየባሰ መጥቷል:: #BBC #VIDEO #Ethiopia
ለፖለቲካ ፍጆታው የሚሯሯጥ አገዛዝ በተንሰራፋበት ኢትዮጵያ በምስራቁ ግዛት ረሃቡ እየከፋ መቷል ሲል ቢቢሲ በዜናው እወጃው ተናግሯል::ምግብ ለማግኘት ሲባል ሕዝቡ ቀየውን ጥሎ እየተሰደደ ሲሆን ሴቭ ችልድረን እንደጠቆመው በምብ እጥረት ከሚሞቱት በተጨማሪ 16 ሚሊዮን ሕጻናት በከፍተኛ አደጋ ውስጥ ናቸው::የእንሰሳት ሞት መጨመሩ ሲታወቅ የአውሮፓ ሕብረት እርዳታውን ለማስፋት እየሮጠ ሲገኝ የአዲስ አበባው አገዛዝ አንድ ጊዜ እርዳታ ያስፈልገናል ሲል ሌላ ጊዜ ደግሞ ረሃቡን በማጣጣል ለመደበቅ እየሞከረ ይገኛል::


No comments:

Post a Comment