Tuesday, September 27, 2016

ወያኔ ተርበትብቷል! የአዲስ አበባ ሕዝብ በቅርብ ጊዜ የወያኔን ግብዓተ መሬት መፈጸሙ አይቀርም!!!

አይ ወያኔ! 
ነብሰ ገዳዩ ወያኔ ሸዋ ላይ ግብዓተ መሬቱ እንደሚፈጸም ጠንቅቆ ስለሚያውቅ፣ አዲስ አበባ ውስጥ ምንም ዓይነት የተሰበሰበ ሕዝብ እንዳይኖር የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም፡፡ ሆኖም የውሸትና የቅጥፈት አባት ነውና እንደለመደበት አዲስ አበባ ውስጥ መሰብሰብ ይቻላል የሚል ርካሽ ፕሮፓጋንዳውን ለማሰራጨት፣ ትናንትና መስከረም 16 ቀን 2009 ዓ.ም. የደመራ በዓልን ለማክበር በተሰበሰበው ኦርቶዶክሳዊ መሃል በሺሕዎች የሚቆጠር አጋዚና የሲቪል ልብስ የለበሱ ሰላዮችን መድቦ ሲያበቃ፣ ‹‹ደመራው በደመቀና ሰላማዊ በሆነ መልኩ ተከብሯል›› የሚል ቱልቱላውን ሲነፋ ተስተውሏል፡፡ ወያኔ ማለት ይህ ነው! ውሸት፣ ቅጥፈት! ክህደት! አፈና! ግድያ!
ትናንትና ከቀኑ 5 ሰዓት ጀምሮ የአዲስ አበባ ሕዝብ በየቦታው ሲፈተሽ ውሏል፡፡ አጋዚ ሁሉንም መንገዶች ጠርቅሞ በመዝጋቱ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የትራፊክ ችግር የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡ በተለይም ሥራ ላይ የዋለው ሲቪል ሰርቫንት በእግሩ እንዲኳትን ተገዷል፡፡ ወያኔ ተርበትብቷል! በየቤተክርስቲያኑ እየተዘዋወረ ዘማሪያኑንን ሲያስጠነቅቅ እንደነበርም ታውቋል፡፡
ወሮበላው ወያኔ አዲስ አበባ ላይ ምንም ዓይነት ነገር እንዲነሳ አይፈልግም፡፡ ሆኖም የአዲስ አበባ ሕዝብ በቅርብ ጊዜ ውስጥ መነሳቱና የወያኔን ግብዓተ መሬት መፈጸሙ አይቀርም!!! የአዲስ አበባ ሕዝብ ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ጊዜያት በተናጠል እየተነሳ ተመትቷል፡፡ አሁን ግን ብቻውን አይደለም!! የአማራና የኦሮሚያ ክልል ሰፊ ሕዝብ አለለት!
በመሠረቱ አዲስ አበባ ውስጥ ወያኔን ለማንበርከክ ቀላል ነው! ጀግኖቹ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የተከተሉትን ዝርዝርና የማያቋርጥ የትግል ስትራቴጂ መጠቀም፣ የአማራና የኦሮሞ ሕዝብ እየተጠቀመባቸው ያሉ የትግል ስታራቴጂዎችን ከአዲስ አበባ ሁኔታ አንጻር አስተካክሎ መጠቀም፣ ስኬታማውን የቱኒዚያ ሕዝብ የአመጽ ስትራቴጂ ከአዲስ አበባ አንጻር ቃኝቶና ሌሎችን ዘዴዎች ጨምሮ መጠቀም ወዘተ. ይቻላል፡፡ ይህን ሁሉ በቅርቡ የምናየው ይሆናል፡፡
የአዲስ አበባ ሕዝብ ከአማራና ኦሮሞ ሕዝቦች የበለጠ እንደሆነ እንጂ ያነሰ አልተጨቆነም፡፡ ይህ ሕዝብ በ1997 ዓ.ም. ወያኔን አንቅሮ እንደተፋውና ከዚያን ጊዜ ወዲህ በለየለት አፈና ውስጥ የሚኖር ሕዝብ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ ስለሆነም ብዙሃኑ አዲስ አበቤ ወያኔ እንዲቀበርና በላዩ ላይ ሙጃ እንዲበቅልበት ይፈልጋል፡፡ 2009 ብዙ ያሳየናል!!!!

ጂጂ ልንጠብቃት የምትገባ እንቁ ናት (ኤርሚያስ ቶኩማ)


ጂጂ ልንጠብቃት የምትገባ እንቁ ናት
(ኤርሚያስ ቶኩማ)
ጂጂ አባይን የማያረጅ ውበት የማያልቅ ቁንጅና ስትል ትገልፀዋለች ለእኔ የእርሷ ግጥሞች አባይን በገለፀችበት መንገድ ብገልፀው ደስ ይለኛል። የማያረጅ ቅላፄ የማይሰለች ግጥም መፃፍ የምትችል በቲፎዞ ሳይሆን በአመከንዮ ከተወያየን አንድ ጂጂን ብቻ ነው የሙዚቃው አምላክ ኤዲቶስ ለኢትዮጵያችን የሰጠን።
አሥር ልጆች ካሉት ቤተሰብ ውስጥ ፈንጥቃ የወጣችው ይህች የቻግኒ ኮከብ ድምጿ የሚናፈቅ ቅኔዋ ለእንደኔ አይነቱ የከተማ ልጅ ተርጓሚ የሚያስፈልገው ጆሮ የሚናፍቀው አይነት ዜማ ለማዜም መጠበብ የማያስፈልጋት በቃ ማይኩን ይዛ ስታወራ ውላ ስታወራ ብታድር የማትሰለች ድንቅ ተፈጥሮ ነች
በተለይም ናፈቀኝ የሚለው ዘፈኗ የትኛውም የቅኔ መምህር፣ የትኛውም ገጣሚ ነኝ ባይ ሊያስበውና ሊሞክረው የማይችለው የምንግዜም የኢትዮጵያ ሙዚቃ ምርጥ ግጥም ነው፡፡ ዘፈኑ ለብቻው አንድ ፊልም መሆን የሚችል ትልቅ የፈጠራ ውጤት ነው፡፡ እኔ ዘፈኑን ስሰማው ደገኛው ቄስ ሞገስ ተራራውን ገደሉን አቋርጦ ጂጂን የያዘውን አሳልሞ ወደቤት ሲገባ፤ አያና ድማሙ ከእነጂጂ ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ዋርካ ላይ ተቀምጦ ዋሺንት ሲጫወት ጂጂ ከዋርካው ስር ተቀምጣ አያና ድማሙ አያና ድማሙ እያለች ስትጫወት አባቷ አያ ሽባባው ተነስተሽ ወደቤት ግቢ ብለው ሊገርፏት ሲመጡ ጎረቤታቸው ሆዴ ብላ የምትጠራት አያ ታዴ ጂጂን ከግርፋት ለማዳን አያ ሽባባውን ልመና ዘብ ስትቆም ሆዴ የምትለው ኤሌ ጂጂ ልትገረፍ መሆኑን አይቶ ሆድ ሲብሰው አባቷ አያ ሽባባው ጂጂ ከግርፋት ለመዳን በምታወጣው ድምፅ ተማርከው አለንጋቸውን ጥለው ብድግ አድርገው ሲያቅፏት ሁሉ ይታየኛል።
ለእኔ ይህ ዘፈን እንደርሷ በጥሩ ስነፅሁፍ የሚገልፅ ጠፍቶ እንጂ የብዙ ኢትዮጵያውያንን የልጅነት ህይወት የሚያሳይ ነው። በተለይም ከሀገሩ የወጣ የነጮችን እንሰሳዊ ባህሪይ ተመልክቶ
ናፈቀኝ
ናፈቀኝ የኛ ቤት ጨዋታ
ቁርስ ምሳ እራቱ የምዬ ፈገግታ
ዘመድ አዝማዱ ጨዋታው ሁካታ
አንተዬ የጠላው ቤት ሌላ
የጠጁ ቤት ሌላ
ፋሲካው አልፎ ህዝቡ ጠግቦ ሳይበላ
የመጣው እንግዳ ሰክሮ ሳይጣላ
ናፈቀኝ
ዛሬ በሰው ሀገር ትዝታው ገደለኝ
የሰው ከብት እያየሁ እያንገበገበኝ
የውሃ ዳሪውን የውሃ ፖሊስ በሬዎች የአባቴን በሬዎች የእናቴን መሰሉኝ፡፡
……………………..በማለት እንደጂጂ ነጮቹን የሰው ከብት በማለት ልጅነቱን መናፈቁ አይቀርም። ጂጂ ባለቅኔ ናት እንዳውም የዛሬ ስድስት ወይም ሰባት አመት የባህርዳር ዩኒቨርስቲ የስነጽሑፍ ትምህርት ክፍል ስለግጥሞቿ ባሰራው ጥናት ላይ የጂጂን ግጥም ለማጥናት ተመድበው ይሰሩ የነበሩት የስነጽሑፍ ባለሙያዎች በጂጂ ግጥም አተረጓጐም ላይ ልዩነት መፈጠሩን በወቅቱ አስታውሳለሁ። እኔ ልጅ እያለሁ ባደግኩባቸው አውቶቡስ ተራ፣ ግንፍሌ(አራት ኪሎ) እና ኮተቤ የጂጂን ሙዚቃ የሚከፍቱ ሙዚቃ ቤቶች በመሄድ የጂጂን ድምጽ ስሰማው ይሰማኝ የነበረው ደስታ ወደር የለውም ያኔ ለበጎ ነው ያኔ በድምፇ የወደድኳት ጂጂ አድጌ ግጥሞቿን መገንዘብ ስጀምር ምንኛ የተለየ አእምሮ እንዳላት አስባለሁ። ለአብዛኞቻችን እኔንም ጨምሮ ኢትዮጵያዊ አርቲስት ሲባል መሀይም ከመዝፈን እና ከመጨፈር ውጭ ምንም ማገናዘብ የማይችሉ ፍጥረቶች እንደሆኑ ነው የምናስበው። ጂጂ ግን ልዩ ነች። ጂጂ የኢትዮጵያ የስነጽሑፍ ቅርስ ናት ሲሻት
“አባ ለምን ለምን እኔ
ጀንበር ወጥታ አትገባም ሳልሰራ ኩነኔ” እያለች ፈጣሪዋን መልስ ፍለጋ ትጠይቃዋለች ሲሻት
“ሀይልን በሚሰጠኝ በእግዚአብሔር አምናለሁ
ለስሙ ለክብሩ ቆሜ እዘምራለሁ” በማለት ምስጋናዋን ለፈጣሪ ታቀርባለች በኢትዮጵያ ያለውን የዘረኝነት ልክፍት ስትመለከት “በቃኝ አትለውም ወይ ዘረኛውን መንግሥት” በማለት አብዮታዊ ትሆናለች። ቀጠል አድርጋም
“ዘመን አመጣሽ የዘር በሽታ
መድሐኒት አለው የማታ ማታ
ሀገር በወገን እንዴት ይረታ
ፍቅር በነገር እንዴት ይረታ
ዘር ሳይለያየን ወይ ሐይማኖት
ከጥንት በፍቅር የኖርንባት
እናት ኢትዮጵያ ውዲት ውዲቷ
በጎጆ አያልቅም ሙሽርነቷ ….. እያለች እውነታውን በማፍረጥረጥ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚጣጣሩትን በሙሉ መርዷቸውን ትነግራቸዋለች።
ስለኢትዮጵያ ገጥማ ቅኔ ተቀኝታ የማትጠግበው ጂጂ ኢትዮጵያን እንደልጅ ቁጭ አድርጋ እንዲህ እየተለማመነች ትመክራታለች።
“ኢትዮጵያ አይክፋሽ እናቴ
ምንም ድሃ ብሆን አለው በህይወቴ
ጎትጉቺኝ እስቲ አንቂኝ ከእንቅልፌ
ቤቴን ሳላፀዳ እንዳልቀር ሰንፌ
ቀኔን ሳላሳምረ እንዳልቀር ሰንፌ
………
ክፉ ገዢ መጣ ደጉ ንጉሥ መጣ
ሁሉም ይሄዳሉ እንዳመጣጣቸው ሳቅና ለቅሶሽን አየገዙትምና
አትፍሪ እናት አለም ኑሪልኝ በጤና እያለች ዘለዓለማዊ ሀገር እንጂ ዘለአለማዊ ንጉሥ አለመኖሩን ትናገራለች።
ሰዎች በዚህ ቀውጢ ሰአት በዚህ ኢትዮጵያውያን በየአደባባዩ በሚገደሉበት ወቅት ስለምን ስለአርቲስት ትፅፋለህ ሊሉ እንደሚችሉ አውቃለሁ ሆኖም እየፃፍኩ ያለሁት በችግራችን ወቅት በአንድነት እንድንቆም ስለምታዜመው ጂጂ እጅጋየሁ ሽባባው ነው። ጂጂ አሁን ጤንነቷ በመልካም ሁኔታ ላይ ይገኛል ሙሉ ለሙሉ አገግማ በጨለማ ውስጥ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ሙዚቃ ትልቅ ብርሃን እንደምትሆን እምነቴ ነው ይህ እንዲሆን የምንፈልግ መላው የጂጂ እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጂጂን አብረን ሆነን አይዞሽ ወገኖችሽ በችግርሽም ሆነ በደስታሽ ከጎንሽ ነን ልንላት ይገባል። ኢትዮጵያ እንደጂጂ አይነት የህዝብ አለኝታ የሆኑ የጥበብ ሰዎች ከምንም ጊዜውም በላይ የሚያስፈልጓት ጊዜ ላይ ትገኛለች። ኢትዮጵያውያንን በጋራ ሊያቆሙ የሚችሉ ኢትዮጵያውያን እየደረሰባቸውን ያለውን በደል በጥሩ ቋንቋ ሊገልፁ የሚችሉ ማገናዘብ የሚችሉ እንደጂጂ አይነት የዘመን ምስክሮች ያስፈልጉናል። ጂጂ የኢትዮጵያ አምላክ ከአንቺ ጋር ይሁን።

ወ/ሮ ገነት ገብረ እግዚአብሔር የባህር ዳር ህዝብ ያስፈጀችና በማስፈጀት ላይ ያለች


Image may contain: 1 person , indoor
ወ/ሮ ገነት ገብረ እግዚአብሔር ማን ናት?
ይህች ሴት በዘር ትግሬ ስትሆን በደቡብ አቸፈር ወረዳ የድጎማ መምህር የነበረች፤ ዲፕሎማዋን ከቅርብ ዓመታት በፊት የያዘች እና ለሕወሓት ባላት ቅርበት የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ በመሆን በአሁኑ ስዓት ወጣቶች እንዲታፈሱ እና አንዲጨረሱ በክልሉ በመፈረም ከህዝብ በግብር በተሰበሰበ ገንዘብ የሕወሓት መከላከያ አባላትን ትዕዛዝ እየሰጠች እና እያሰተባበረች ወጣቶች እንዲገደሉ እና እንዲታሰሩ የክልሉ ቢሮ መኪናዎች ለዚህ አላማ እየደወላች በማሰለፍ የባህር ዳር ህዝብ ያስፈጀችና በማስፈጀት ላይ ያለች ናት፡፡
በዚህም ሥራዋ በሕወሓት ትዕዛዝ ከከተሞች ፕላን ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ወደ ኢንዱስትሪ እና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊነት በማደግ በገባች በአራት ወራት ውስጥ ለ36 የትግራይ ባላሀብቶች የጠየቁትን ቦታ በባህርዳር፤ ጎንደር እና ደብረ ብርሃን በመስጠት የተላላኪነት ሙያዋን አማራን እየሸጠች እየተወጣች ትገኛለች፡፡ ይህች እኩይ ሴት በደም እና በዘር የሕወሓት አሰገዳዩች አባል በመሆን ሕይወት እንዲጠፋ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርከታለች፡፡

ይህች ሴት በባሕር ዳር ከ100 በላይ የአማራ ወጣቶችን በጥይት ለጨረሱ የትግራይ ወታደሮች ሽልማት ከአማራ ሕዝብ ካዝና እንዲሰጥ ያዘዘች ናት፡፡ ባለቤቷ አቶ አማረ የሚባል ባንዳ ሲሆን በግሉ 10 ሚሊሻዎችን በማደራጀት በባሕር ዳር ቀበሌ 16 ብዙ ወጣቶችን አሳፍኖ ቶርቸር እያስደረጋቸው ይገኛል፡፡
የወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሔር የግል ስልክ 0918 70 10 57 ነው፡፡

በአማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም አደራሽ በነበረው ስብሰባ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አለቀሰ፤


በአብቁተ አደራሽ በነበረው ስብሰባ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አለቀሰ፤
የባህር ዳር ከተማ ወጣት ተወካዩችን በአማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) የመሰብሰቢያ አዳራሽ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ባወያየበት ሰዐት ከወጣቶች የተሰነዘረው አሰተያየት የክልሉን ፕሬዝዳንት አስለቀሰ፡፡

ከተሰበሰቡ ወጣቶች መካከል ‹‹እኛ ስለአማራ ሕዝብ ቆሰልን፤ ሞትን፤ ተገደልን፤ ደማችን አፈሰስን አንተስ ለእኛ ለአማሮች ምን አደረክልን? እኛ ጓደኞቻችንን ቀብረናል፡፡ የሞተው ግን ያንተም ወንድም ነው፡፡ በዚህ ስዓት ብር ሸለቆና ሰባታሚት በቶርቸር ስነ ልቦናቸው የሚሰለቡት የእኛ ወንድሞች ናቸው፤ አንተ መቼ ነው የምትደርስልን?›› በማለት በስሜት ሲናገር ገዱ አለቀሰ፡፡ እንባውን አዝረከረከ፡፡ ከማይግራፎኑ ድመፁ ጎልቶ ተሰማ፡፡

Monday, September 26, 2016

ሰዎች በሁለት ይከፈላሉ ። እንደ ቀነኔሳ አይነት እና እንደ ሌሊሳ ፈይሳ አይነት ።

ሰዎች በሁለት ይከፈላሉ ። እንደ ቀነኔሳ አይነት እና እንደ ሌሊሳ ፈይሳ አይነት ።
ይህንን አይነት ክፍፍል ካርል ጁንግ ከ psychological attitudes እና moral altitude የተገኘ ልዩነት ነው ይላል ።
ዋናው እና መሰመር ያለበት ጉዳይ ሰው ስለሮጠ ብቻ ጤነኛ ነው ማለት እንደማይቻል ነው ። እንደውም እኔ እስከማስታውሰው ፥ ለምን እና ለማን እንደሮጠ የማየቅ ሰው ካገኘህ በእርግጠኝነት እብድ ነው ። ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሮጥ ሰው ፖለቲካ እና ስፖርት ለየቅል ነው ካለ ፥ ሃገር መወከል ራሱ ፖለቲካ እንደሆነ የማያውቅ ነው ።
እንኳን ለሜዳሊያ የሚሮጥ ይቅርና ፥ ፖሊስ አባሮት የሚሮጠው እንኳ ነብሱን ወክሎ ነውና የሚሮጠው ሩጫው ፖለቲካ ነው !
ራስን በጣም ከመውደድ የተነሳ ስለ ሌሎች ሞት እምብዛም መሆን ፥ ከሰዋዊ ስሜት መነጠል ነው ። ይህ ደሞ በሽታ ነው ። ከሰው ተፈጥረህ ስለ ሌሎች ስቃይ በድን ከሆንክ ፥ ጉዳይህ አልተጠናም እንጂ አንተ የ Personality disorder ተጠቂ ነህ !
ሃኪሞች በአደጋ ምክንያት ህብለ ሰረሰሩ በመሰበሩ በድን የሆነን ሰው ጤንነቱ ላይ ለውጥ እንዳለ ለማወቅ በድን የሆነውን እካሉን እየቆነጠጡ « ይሰማኻል ወይ ? » ይሉታል ፥ በኤሌክትሪክ ሾክ አድርገው ሞርታር ኒዮሮኖቹን ሊያስነሱ ይሞክራሉ ፥ እያየህ ስትበድን
« ይታይሃል ወይ » ትባላለህ ፥ እየሰማህ ስትደነቁር ፥ « አሁን የምለው ይሰማኻል ወይ?» ተብለህ ትጠየቃለህ ። በህዝብ ሞት ላይ ስለ ግል ህይወት ስትል ስትደደብ « ይገባሃል ግን ያልከው » የሚል ጥያቄ ይመጣል !
ጤነኛ ሆኖ ከማበድ ፥ እብድ ሆኖ ጤነኛ መሆን ይሻላል ! ይህንን ለመረዳት ግን በመጀመሪያ ጥሩ ጤነኛ መሆን ያስፈልጋል!
የነ ቀነኔሳ Personality disorder symptomatology ከምልክትነት ወደ ፅኑ በሽታነት የተሸጋገረው ግን እንዲሁ በዝምታ የሚያሻግር ፥ ድልድይ የሆነ ቻይ ህዝብ መሃል ስለሚኖሩ ነው ። ያ ባይሆን ቀነኔሳ በግል አውሮፕላን አይንቀሳቀስ ፥ ህዋ ላይ አይኖር ፥ በእንደ ኩሩቤል ወ ሱራፍል በ አክናፋት አይበር ። ህዝቡ ነው በሽታውን በ ትልቅነት ለውጦ ፥ ህመሙን በ አንቱነት አግዝፎ እንዲህ በአደባባይ እንዲያብድ ያደረገው! እንጂ እሱ እንዲህ እብደቱ ከቁጥጥሩ ውጭ ባልሆነ ! And so ነው ያለው ያ እብድ !
ቴዲሾ « ቀነኔሳ እንበሳ » ነበር ያለው ? ይኽ ምን አንበሳ ነው « ሀበሳ » እንጂ ! ጭቁን ሃብታም !
ኄኖክ የሺጥላ

በባህርዳር ከተማ ከፍተኛ ተኩስ እየተሰማ ይገኛል::

እንደተፈራው በደብረማርቆስ ደመራ ላይ ሕወሓት ብጥብጥ አስነስታ ብዙ ወጣቶችን አሰረች – ስነ ሥርዓቱ ተቋረጠ – ባህርዳር ተኩስ ይሰማል
(ዘ-ሐበሻ) በደብረማርቆስ ከተማ በተደረገ የደመራ በዓል ላይ የሕወሓት መንግስት እንደተፈራው ብጥብጥ አስነስቶ በርካታ ወጣቶችን ማሰሩ ተሰማ::
የዘ-ሐበሻ የዜና ምንጮች ከስፍራው እንደዘገቡት ከሆነ በደብረማርቆስ ደመራ ላይ የሕወሓት መንግስት ሆን ብሎ ብጥብጥ እንዲነሳ በማድረግ ወጣቶችን ዳመራ በጠበጡ በሚል አስሯል:: እንዲሁም በርካታ ወጣቶች እንደተቀጠቀጡም የደረሱን መረጃዎች አመልክተዋል::
እንደ ምንጮቻችን ገለጻ የሕወሓት መንግስት የአማራውን ወጣት ለትግል ተነሳሽነቱን ለማኮላሸት በዚህ የደመራ ስነ ሥነስርዓት ላይ ባዘጋጃቸው ሰዎች ሆን ብሎ እንዲበጠበጥ አድርጓል:: ቀደም ብሎ ሕወሓት ይህን በማደረግ ወጣቶችን ለማሰር እንዳቀደ ዘ-ሐበሻ መዘገቧ አይዘነጋም::
ይህ በ እንዲህ እንዳለ በባህርዳር ከተማ ከፍተኛ ተኩስ እየተሰማ ይገኛል:: ተኩሱ እየተሰማ ያለው በባህር ዳር ቀበሌ 13 መኮድ አካባቢ ሲሆን ከፍተኛ ዝናብ እየጣለ እንደሚገኝም ታውቋል:: ዘ-ሐበሻ ተኩሱ ለምን እና እንዴት እንደተፈጠረ በማጣራት ላይ ናት::

የከባድ መሳሪያ ተኩስ መሃል ሸገር ያዉም የገዢዎች መቀመጫ ኣራት ኪሎን እያሸበራት ነው፤


የከባድ መሳሪያ ተኩስ መሃል ሸገር ያዉም የገዢዎች መቀመጫ ኣራት ኪሎን እና ስድስት ኪሎን እያሸበራት ነው፤ ቀን ላይ ወታደራዊ መኮንኖች ተሰብስበው ነበር ግን ከ ኣንድ ሰኣት ቆይታ በኋላ ጨርሰው ወጥተዋል። ፈረንጅ ኣገር እረፍት ላይ ነው የተባለውየደህንነት ሚኒስትሩ ሁለት ጊዜ ወጥቶ ገብቷል ሲበዛ ወከባ ነገሮች ናቸው ኣፍረጥርጠው ኣይናገሩ ወይ ተገዳድለው ኣይገላገሉ ጻድቃን እና ኣበበ ደከሙ እነ ጄ፨ሞላ =ኣየር ሃይል የነበሩ ኣሜሪካ ፑሽ የምታሰራቸው ለምን ይሆን ፈርዶብን ግራ ተጋብተው ግራ ኣጋቡን ……ወደ ኣራት ኪሎ ዬሚወስዱ መንገዶች ሁሉ ሰው የሚከማችባቸው የኣዲስ ኣበባ ሰፈሮች ሳይቀሩ ፍተሻው በሰውና መኪና ላይ እንደቄጠለ ነው። ወያኔ ወከባ እየፈጠረ ነው የሚሉ ካድሬዎች ፓርቲያቸውን መቀለጃ ኣድርገውታል።ግራ የገባቸው ካድሬዎች ሪችት ከሸራተን ነው የተተኮሰው ይላሉ በቤተመንግስቱ ዙሪያ ያሉ ነዋሪዎች ደግሞ ተኩሱ ቤተ መንግስቱ ውስጥ ነው ይላሉ፤ ኣሁን ኣራት ኪሎንና የፍልውሃውን ሸራተን ምን ኣገናኘው፥ ወይንስ ቤተ መንግስቱ ተክሱ ሲረጋጋ ሸራተን ሪችት ተኩሰው እንዴለመዱት ሊያስቀይሱ ነው። የዋሁ የለውጥ ሃይል ደሞ እሺ ብሎ ሊቀበል፤ እ ህ ህ ህ#MinilikSalsawi

Sunday, September 25, 2016

ህውኃት የመስቀልን በዓል ለከሰረ የፖለቲካ ትርፍ ለማዋል አቅዷል።


ህውኃት የመስቀልን በዓል ለከሰረ የፖለቲካ ትርፍ ለማዋል አቅዷል።
በተለይም በአዲስ አበባ ቁጥራቸው እጅግ የበዙ የትግራይ ተወላጆች የሆኑ እናቶች፣ ወጣቶችና አዛውንቶች ተመልምለው ከፍተኛ በጀት ተመድቦ በደህንነት መ/ቤቱ፤ በፌደራልና በአዲስ አበባ ፖሊስ ኃላፊወች በየክፍለ ከተማው ሚስጥር በሚመስል መልኩ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል። በስልጠናው ሂደት እንደታወቀው፤ ሰላዮቹ ሁሉም ሲብል ለብሰው፣ ተመሳስለው፣ ተደራጅተውና ቀጠና ተከፋፍለው ከታጠቁ ኃይሎች ጋር ተቀናጅተው እንደሚሰሩ ተገልፁኣል። ሰላዮቹ ሁሉንም እንቅስቃሴ እንዲቀርፁና የመግባቢያም ኮድም እንደሚዘጋጅላቸውና ቀድሞ እንደሚሰጣቸው ተነግሯቸዋል።

ለስለላ ውለታቸውም ጠቀም ያለ ገንዘብ እንደሚከፈላቸውና ከበዓሉ ፍፃሜ በኃላም በተለያዩ ሆቴሎች ፓርቲ እንደሚዘጋጅላቸው ቃል የተገባላቸው ሲሆን፤ ለመልካም ስራችሁ ምስክር ወረቀት እንሰጣችሁኣለን በቀጣይም አብራችሁን ትሰራላችሁ በማለት የትግራይን ተወላጆች በብዛት በስለላ ስራ ለመመደብ ያላቸውን እቅድ አስታውቀዋል።

ህዝባዊ ወያኔ ኃርነት ትግራይ፤ ህዝበ ክርስቲያኑ ከጥንት ከጠዋት ጀምሮ ታሪካዊና ኃይማኖታዊ ስርዓተ ወጉን ተከትሎ በየአመቱን ሲያካሂድ የኖረውን ባህላዊና ኃይማኖታዊ ስነ-ስርዓት አፈፃፀሙ ላይ ጣልቃ ከመግባቱም በላይ በስርዓተ ባዕሉ ላይ ፈንጅ በማፈንዳት ጭምር የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሌላ የጥፋት ዕቅድ እንዳዘጋጀ ስለታወቀ ህዝቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ያስፈልጋል።

የህዋሃት አመራር አቶ አባይ ፀሃዬ

የህዋሃት አመራር አቶ አባይ ፀሃዬ ለ17 አመታት ጽናት የሚጠይቅ የጦርነት ትግል አልፈው የህዋሃትን የበረሃ ግብረ ሰዶማዊ ባህል የመላቀቅ ትግሉን ግን የተሸነፉ ብቸኛው የህዋሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ናቸው። ኢትዮጵያ ውስጥ ግብረ ሰዶማዊነት እየተስፋፋ የመጣው ከበረሃ የመጡት የህውሃት መሪዎች ወደ ህብረተሰቡ ባመጡት ግብረ ሰዶማዊ ባህልና ልምድም ጭምር ነው።

የውሸትና የማስመሰል ጸብ በመቀሌ ተጀምሯል። የነ አባይ ወልዱ አንጃ ከተሸነፈ ሳሞራ ዮኑስ ሊባረሩ ወይም በጡረታ ሊሰናበቱ ይችላሉ የሚል ስጋት አለ

ኣዲስ ኣበባው ኣንጃ “ኣቶ ኣባይ ወልዱ ከትግራይ ክልል ኣስተዳዳሪነታቸውና ከህወሓት ሊቀ መንበርነታቸው ማውረድ የሚል ኣላማ ኣንግበው መጥተዋል።
ይህ ማሳካት ማለት “በጥልቀት መታደስ” የሚል ትርጉም ይሰጡታል ይህ እውን ለማድረግ እንደመጡም እያስወሩ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ የመቐለው ኣንጃ የተፎካካሪው ኔትወርክ ኣፈራርሶ ስልጣኑ የበለጠ ሊያሰፋና ልእልናው ሊያስጠብቅ እየተጣጣረ ነው።
የመቐለው ኣንጃ ኣቶ ኣባይ በስልጣን ማቆየት፣ የኣዲስ ኣበባው ኣንጃ ስልጣን ማዳከም ማሳካት ማለት በጥልቅ መታደስ ነው።
የመቐለው ኣንጃ ዋነጃ ደጋፊ ጀነራል ሳሞራ ከመባረር(የነ ኣባይ ወልዱ ኣንጃ ከተሸነፈ ሳሞራ ዮኑስ ሊባረሩ ወይም በጡረታ ሊሰናበቱ ይችላሉ የሚል ስጋት ኣለ) ማዳን የሚል ግብም ለማሳካት እየታገለ ይገኛል።
የኣዲስ ኣበባው ኣንጃ ኣባይ ሲያወርድ ሊፈጠር የሚችል ግርግርና ኣለመግባባት ለማረጋጋት የሚለምኑና የሚሸመግሉ የድሮ የማእከላይ ኮሚቴ ኣባላት ከያሉበት ኣሰባስበው ኣሳትፈዋል።
የኣዲስ ኣበባው ኣንጃ ወቅታዊ ፕሮፖጋንዳ “ኣዲስ ኣበባው የኢህኣዴግ ግምገማ ኣባይ ወልዱና ገዱ ኣንዳርጋቸው ከስልጣን እንዲወርዱ ተወስነዋል በውሳኔው መሰረት ኣባይ በሌላ ኣመራር መተካት ብቻ ነው” የሚል ወሬ በመንዛት የኣባይ ወልዱ ከስልጣን መውረድ የማይቀር መሆኑ እየገለፁ ይገኛሉ።
የህወሓት በጥልቅ መታደስ ዓላማ ኣቦይ ስብሓት የተነጠቁት የበላይነት ማስመለስ፤ ኣቶ ኣባይ ወልዱ በኣጋጣሚ በእጃቸው የገባው ልዕልና ኣስጠብቆ መውጣት ከሚል ትርጉም የዘለለ ኣይደለም።
በህዝባችን ዓይን የዚህ ጥሎማለፍ (ጥልቅ ተሃድሶ) ውጤቱ “ጉልቻ ቢለዋወጥ ወጥ ኣይጣፍጥም” እንደሚባለው ፋይዳ ቢስ ነው።

Saturday, September 24, 2016

“ኢልሜን ቦፋ ቦፋደቴ/ የእባብ ልጅ እባብ” አቶ ጁነዲን ሳዶ ነበር ያሉት !!!


ከኢህአዴግ ጋር በትልቅ የስልጣን ኮርቻ የነበሩና ዛሬ እራሳቸውን ከፓርቲው ያራቁ ወደተቃውሞም የገቡ ሊደነቁ የሚገባቸወ ናቸው ።ቢሆንም ቅሉ ከመንግስት ጋር ተጣልቶ የሸሸ የድሮ ባለስልጣን ሁሉ እንደ ሀቀኛ መቁጠርና ማጀገን ግን ጅልነት ነው::

የአቶ ጁነዲን ሳዶን ለአብነት እንይ ከዚህ ቀጥሎ የማወራላችሁ በጊዜው እዚያው ሰብሰባ ላይ በአካል ከነበረና የአቶ ጁነዲን ሳዶ ስም ሲነሳ እጅጉን የሚያመው አንድ Õደኛየ ነው: ጊዜው በ1997 ዐም የምርጫ ወቅት ነበር:: አቶ ጁነዲን ሳዶ የኦሮሚያ ክልል ተወላጅ የሆኑትን የአዳማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ሰብስቦ ፖለቲካዊ ስብከት እያደረገ ነው በሰብሰባው የነፍጠኛው ስርዐት በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰው በደል፣ የነፍጠኛ ስርዐቱ የኦሮሞ ህዝብ ጠላትነት ብዙ ተሰበከ ከዚያም ለጥቆ አሁን ያሉት የነፍጠኛ ልጆችም ከአባቶቻቸውእንደማይለዩ እንደውም ተደራጅተው የነፍጠኛውን ሰርዐት ለመመለስ እየጣሩ እንዳሉና ይሀንን መፍቀድ አንደሌለባችው ብዙ ተባለ::

በዚሁ ብዙ ሰው በስሜት ተናጠ: በመሀል አንድ ተማሪ ተነስቶ “ታድያ የዛሬ ዐመት የነበረን ነገር ካሁኑ ጋር እነዴት በቀጥታ ማገናኘት ይቻላል? እንዴት ያሁኑ የአማራ ተወላጆች ከዚያኛው ጋር በቀጥታ መገናኘት ተጠያቂም ማድረግ ይቻላል?” ብሎ ጠየቀ::
አቶ ጁነዲን ሳዶ የሰጡት መልስ እጅግ አሸማቃቂ ነበር ቃል በቃል “ኢልሜን ቦፋ ቦፋደቴ/ የእባብ ልጅ እባብ” ነበር ያሉት::
እጅግ አደገኛና መሰሪ አገላለፅ ነበር ያስፈራል!

እንደነጁነዲን ሳዶ ዐይነቶች ጥላቻን የሚዘሩና ሌላ በርካታ በደል በህዝብ ላይ ያደረሱ ሰዎች ከመንግስት ጋር ተጣልተው መፅሐፍ ፅፈው ወይም በሌላ መልክ ተከስተው ይቅርታ ቢጠይቁ !እንደኔ ተቀባይነት ያለው አይመስለኝም::

Thursday, September 22, 2016

አቶ ጁኔዲን ሳዶ ለመጀመሪያ ጊዜ ህወሓት ላይ ቦምብ ወረወረ።


Image result for junedin sado

አቶ ጁኔዲን ሳዶ ለመጀመሪያ ጊዜ ህወሓት ላይ ቦምብ ወረወረ።
“የኦሮሞ ህዝብ ይህ ስርዓት የኛ ስርዓት አይደለም እያለ ሲጮህ አሳምኜ እንዲቀበሉ ማድረጌ የኦሮሞን ህዝብ እጅና እግሩን አስሬ እሳት ውስጥ እንደጨመርኩ ይሰማኛል፣ ይህን በማድረጌ የኦሮሞን ህዝብ ይቅርታ እጠይቃለሁ።
ኦህዴድ ስልጣን የለውም፣ የራሱ አጀንዳ የለውም፣ የኦህዴድ ፕሮግራም የተፃፈው በህወሓት ነው። የኦህዴድ ፕሮግራም የህወሓት ፕሮግራም ኦሮሚኛ ቅጂ/version ነው። የኦሮሞ ጥያቄ በኦህዴድ ሊፈታ አይችልም። ማስተር ፕላን የኦህዴድ አይደለም።
የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ ራስን በራስ የማስተዳደር ነው። የኦሮሞ ጥያቄ የሀገር ባለቤትነት ጥያቄ ነው። የኦሮሞ ጥያቄ የነፃነት ጥያቄ ነው።
ግንዱን ትቶ ቅርንጫፎቹን ማራገፍ ፋይዳ የለውም። ችግሩ ያለው ግንዱ ላይ ነው። የህወሓት ስርዓት መወገድ አለበት።”

የሃላፊነታቸው የተነሱ የኦህዴድ አባላት በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነት እንደሚቀጥሉ ተገለጸ


አቶ ሙኽታር ከድር(ግራ) እና ወ/ሮ አስቴር ማሞ
ከፓርቲው ኃላፊነት የተነሱት የኦህዴድ ሊቀ-መንበር አቶ ሙኽታር ከድር እና ምክትላቸው ወ/ሮ አስቴር ማሞ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነት እንደሚቀጥሉ ተገለጸ።
የኦህዴድ ማእከላዊ ኮሚቴ በድጋሚ እንደገለጸው ሁለቱ አመራሮች የተነሱት በራሳቸው ጥያቄ ነው።
ማእከላዊ ኮሚቴው በኦሮምያ ክልል ስለጠፋው የሰው ሕይወት እና ንብረት መውደው የተሰማው ጥልቅ ሃዘን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።

ዋጋችን ስንት ነው? “ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን በቅናሽ ዋጋ ይፈልጋሉ? .. ታላቅ ቅናሽ በኢትዮጵያውያን ቤት ሰራተኞች ላይ አድርገናል !!

“ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን በቅናሽ ዋጋ ይፈልጋሉ? .. ታላቅ ቅናሽ በኢትዮጵያውያን ቤት ሰራተኞች ላይ አድርገናል !!”
ባህሬን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር ገርሞት የለጠፈውና እዚያው ባህሬን የሚገኝ ስራተኛ አስቀጣሪ ድርጅት ማስታወቂያ የሚለው ነው ከላይ የተጠቀሰው። ምናልባት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጦች ሁሉ የታተመ ሊሆን ይችላል። እንዲህም ይላል . ኬንያውያን ቤት ስራተኞችን በ600፣ ኢትዮጵያውያንን ግን በ500 የባህሬን ዲናር መቅጠር ይችላሉ .. ለአንድ ወር የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ !
ድሮ ለዕቃ እንጂ ለሰው እንዲህ በአደባባይ ዋጋ ወጥቶለት አይሸጥም ነበር። የባሪያ አሳዳሪ ጊዜ በባህሬን ተመልሶ የመጣ ይመስላል። እኛ ላይ መቼም የማይበረታ የለም። የሥራ ችሎታ እንደግለሰብ የሚለያይ ቢሆንም ድርጅቱ ግን ለኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ዓይነት ከሁሉም ያነሰ ዋጋ ሰጥቶ በአደባባባይ እያሻሻጠን ነው። ለነገሩ ከጥቂት ዓመት በፊት ሳውዲ አረቢያ “ይህን ያህል ኢንጂነሮች ከህንድ፣ ይህን ያህል የቤት ሰራተኞች ደግሞ ከኢትዮጵያ ላስመጣ እፈልጋለሁ” ስትል ማስታወቂያ ያወጣች ጊዜም ነው ውርደቱ የጀመረው። ከኢትዮጵያ ያለ ጽዳት ሠራተኛ ሌላ ባለሙያ አይወጣም ማለቷ ነው። እኔ መንግስት ብሆን፣ ይህን ማስታወቂያ ካላረምሽ በቀር አንድም ስው አንልክም እል ነበር።
ኮሎኔል መንግስቱ ሃይለማርያም “ተደፍረናል፣ ተዋርደናል” አሉ እየተባለ በምርም በቀልድም ይነሳል። እሳቸው አሉም አላሉም፣ በርግጥም ግን ተደፍረናል፣ ተዋርደናል። እንደ አገር ተዋርደናል .. የትም ብትሄዱ ድሮ የነበረን ዝናና ክብር የለም፣ .. ትኑር አትኑር ብዙም የማናውቃት፣ ብናውቃትም ባናውቃትም ምንም የማትመስለን ማላዊ፣ ወይም ማሊ፣ ወይም ታንዛኒያ .. ብትሄዱ፣ አንድ የነዚህ አገር ፖሊስ በርካታ ኢትዮጵያውያንን አስሮና አንበርክኮ ፣ ለጋዜጠኞች “አገራችን በህገወጥ መንገድ ገብተው አገኘናቸው” አያለ ሲደሰኩር ብዙ ጊዜ እየሰማን ነው። የተከበረ አገር ቢኖረን ፣ ቢያገኘን እንኳን ቀስ ብሎ ኤምባሲ ምናምን ነገሮ ይሸኘን ነበር። መንግስት የሌላቸው የመን እና ሊቢያ እንኳን ብንሄድ፣ ችግርና መከራ ያለበት ቦታ እኛም አለንበት። መቶ ኢትዮጵያውያን ባህር ገብተው ሞቱ ቢባል የሚደነግጥ የዓለም መንግስት የለም። 5 አሜሪካውያን ከሞቱ ደግሞ ዓለም ቀውጢ ይሆናል። አልፈርድባቸውም።
በግላችንም ራሳችንን አስንቀናል፣ አዋርደናል። እዚህ አሜሪካ ብናይ፣ አበሻ በዛ ያለበት መስሪያ ቤት ሄደን ብንጠይቅ፣ “አንዱ ሌላውን እያጋፈጠ” ከሥራ የሚያስወጣው፣ ወሬ እያቀበለ እገሌ እንዲህ አርጓል የሚለው ራሱ ኢትዮጵያዊው ነው። ርስ በርስ መጠላለፋችን (ማንም ሳያስገድደን)፣ በማያውቁን የሌላ አገር አስሪዎች ዘንድ ቢያስንቀን ምን ይገርማል?
ራሳችን፣ የራሳችንን ሰለማንናከብር፣ ራሳችንን በማስናቃችን ማንንም ልንወነጅል አንችልም። የአበሻ መዝናኛ መጥቶ በአንድ ቢራ ያዙኝ ለቀቁኝ የሚለው፣ አስተናጋጆቹን እያመናጨቀ ፣ ሲፈልግም ደረትና መቀመጫ ካልነካሁ የሚለው፣ ሁለተኛ ቢራ ሲደግም ደግሞ ጠርሙስ እየወረወረ ካልተፈናከትኩ የሚለው ሰው፣ ፈረንጅ መዝናኛ ሲሄድ 20 ቢራም ጠጥቶ አንገቱን ደፍቶ ነው የሚወጣው። የራሱን ፣ የአገሩን ሰው መዝናኛ ስለሚንቅ ነው። አሁን አሁንማ ሶማሌውም ፣ ናይጄሪያውም ድብድብ ሲያምረው አበሻ መዝናኛ እንሂድ ሳይል አይቀርም።
“አበሻ ሌባ ነው አትቅጠር ይሰርቁሃል” ብሎ አንዱ አንድ ነዳጅ ማደያ ያለው ህንድን ሲመክር የሰማ ሰው ነግሮኛል። አንድም የጅምላ ፍረጃ ነው .. ሁለትም ደግሞ የራስን ገመና በማሳጣት ደሞዝ ለማስጨመር፣ ለመወደድ መሞከር ነው ! የራስን ችግር በራስ መንገድ መፍታት አይቻልምን? ከዚያ በኋላ ህንድ የተባለ ሁሉ አበሻ አንቀጥርም ቢል “ዘረኛ” ልንለው ነው?
በየንግድ ቦታው በግል ባህሪያችን አስቸጋሪነት የተነሳ “ከአበሻ ጋር ቢዝነስ ይቅርብን” የሚሉ ባለሙያዎች ብዙ አሉ። የራስን ሰው ሥራ እናናንቃለን። ለራሳችን ሰው፣ ለራሳችን ባለሙያ 100 ብር ከምንከፍል ለተመሳሳይ ሥራ ለአሜሪካዊው 300 ብንከፍል የሚሻለን አለን። ብዙ አሰርተን፣ ብዙ ጠይቀን ክፈሉ ስንባል ወገቤን የምንል ብዙ እንዳለን ይነገራል።
አንዳንድ ጊዜ እንደ አገር መናቃችን እና ክብር ማጣታችን እንዳለ ሆኖ፣ እኛም ለራሳችን የምናሰጠውን ክብር የምናስቀንስ አለን። ማንም አለው ማን “ተዋርደናል፣ ተንቀናል”
ጥሩነቱ ልናስተካክለው እንችላለን። ሁላችሁም ከኔ የተሻለ ዕውቀት አላችሁ – መፍትሄውን ለናንተ ልተወው … እንዴት?
ወይ ባህሬኖች፣ “አበሻ በቅናሽ ከፈለጋችሁ!! ” አሉ ?

ከእኛ በላይ ፉጨት ….. አፍ ማሞጥሞጥ! ከናሆም ግርማ


… ጅብ ብዙ ወለደች አሉ። ታዲያ ልጆችዋን አስቀድማ ስትጓዝ አንዳቸውም ሳይቀሩ ያነክሳል በሁኔታው በጣም አዝና ‘’ አያችሁ ልጆች ሁላችሁም ታነክሳላችሁ እናም ከእንግዲህ አረማመድ ከእኔ መማር አለባችሁ’’  ብላ ከፊታቸው ቀድማ ልታሳያቸው ሞከረች። ከእነርሱ በባሰ ሁኔታ ማነከሷን ያዩ ልጆች ….. ‘’ በነገርሽን ይበቃ ነበር’’ አሏት አሉ።
በዚህ በምኖርበት የምዕራቡ አገር ተወላጅ የሆነ አንድ ወዳጄ አንድ ቀን ‘’ለምንድን ነው ከሁሉም ስሞቻችሁ ጎን ’’ዲሞክራሲያዊ የሚል ቃልን የምታስቀድሙት ብሎ ይሽው እስከዛሬ ልመልሰው ያልቻልኩትን ጥያቄ እንደጠየቀኝ አስታውሳለሁ። አብዮታዊ
ዲሞክራሲያዊ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ፣ ፍትሀዊ፣ ዲሞክራሲያዊ… ኧረ ስንቱ በስሙ ውስጥ ካለው ትርጓሜ እና ተግባራዊነቱ አንፃር በአለም ከመጨረሻዎቹ አስር አገራት አንዱ ሆነን ሳለን የሀገራችን ፓስፓርት /passport/ እንኳን ሳይቀር በፊቱ ገፅ ላይ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ ተብሎ መገሸሩ እጅግ አስገራሚም አሳፋሪም ነው።
ከእኛ በላይ ፉጨት አፍን ማሞጥሞጥ ነው እንዲሉ ከክፋታቸው ይልቅ በጎነታቸውን ያጎላላቸው ይመስል ዛሬ የኢትዮጵያን የመገናኛ ብዙሀን ዜና ትእግስቱ ኖሮት ለአስር ደቂቃ ያደመጠ አንድ ሰው ሰላሳ ወዳጆቹን በየ እስርቤትና በየመቃብሩ እንዳልሸኘ ሁሉ ሰላሳ ግዜ ዲሞክራሲያዊ ውይይይ፣ ዲሞክራሲያዊ ልማት፣ ዲሞክራሲያዊ ትግል፣ ዲሞክራሲያዊ ምክክር፣ ዲሞክራሲያዊ ተሳትፎ….. ወዘተ የሚሉ ቃላትን መስማቱ አይቀሬ ነው ሌላው ቀርቶ 95 ሚሊዮን ህዝብን ይወክላል ብለው በሚዘምሩት ብሄራዊ መዝሙር ውስጥ እነ ዲሞክራሲ እነ ፍትህና የህዝብ ክብር የተሰኙ ቃላቶች ተሰልፈው ሲዜሙ ምን ያህል ወያኔ በዜማ እና በአሽሙር እያላገጠበት መሆኑን መረዳት ይቻላል።
በአሜሪካን የሚገኘው የአልበርት አነስታይን ተቋም በየወቅቱ የዲሞክራሲን ፅንሰ ሀሳብ በተለይ ሰሶስተኛው ዓለም አገሮች ከአምባ ገነንነት ወደ ዲሞክራሲ ሽግግር በሚል በተለታዩ ጊዜ የፅንሰ ሀሳብ ንድፎችን እየነደፈ ያስነብባል። እናም ታዲያ እ.ኤ.አ በሜይ 2010 በአራተኛ ህትመቱ ላይ በተለይ በአለም ታሪክ የሰው ልጆችን በደቦ በመግደል ወደር ያልተገኘለትን ጨካኙን ሂትለር ግራዚያኒን ጠቅሶ ሰውዬው ሰላም ነፃነትና ፍትህ የተሰኙ ቃላቶችን በንግግሩ ውስጥ በመጠቀም ወደር ያልተገኘለት እንደነበረ ያስነብበናል።
ታዋቂዋ የእንግሊዝ ገጣሚና አክቲቪስት አላይስ አስዋርድ /Alice osward/ ደግሞ ዲሞክራሲን በመልካም ዝናብ ትመስለዋለች። በተመጠነ ጠብታ፣ በሁሉም ስፍራ በእኩልነት ከላይ የሚወርድ ቢመስልም በጎ ሀገራት በሌሉበት ሀገራት ላይ ስሙ ብቻ ስለሚገን ጎርፍ ሆኖ ብዙሀኑን ጠራርጎ መጨረሱ አይቀሬ ነው ትለናለች።
ታዲያ ዛሬ ሀሳብን ለምን ተናገርክ ተብሎ በየጎዳና በጥይት የሚቆላው ወገናችን የተፃረረው የትኛው ዲሞክራሲ ህገ መንግስት እንደሆነ ከቶም ሊገባን አልቻለም። ምክርና ቡጢ ለሰጪው ቀላል ነው እንዲሉ የዛሬው መንግስት ተብዬው ምክሩንም ቡጢውንም እራሱ እየሰጠ ዲሞክራሲ ዘንቦልሀልና እምልህን ብቻ አድምጥ ብሎ በግድያና በእስር ጎርፍ መጥረጉ በእጅግ ያሳዝናል።
መቼም የወያኔ ዲሞክራሲ ቃሉ ሲፈታ ከሰሙ ይልቅ ወርቁ ይልቃልና መንገድ በተቆፈረለት ጉድጓድ በተቀለሰለት መንገድ፣ በተማሰለት ቦይ መፍሰስ ብቻ ግድ ሆነ። በመሆኑም በቃኝ ያለ ህዝብ፣ ተበደልኩ ያለ ወገን ቀለቡ ጥይት እንጂ ከቶም ሰሚ ጆሮ አይደለም። ዲሞክራሲ ለወያኔ፣ ነፃነት ለህወሀት ሰሙ ነው እንጂ ወርቁ እኔ ያልኩትን ተቀበል፣ እኔ ያልኩህን ስማ፣ ያለ እኔ ማንም አያውቅልህም ማለት እንደሆነ ግልፅ ነው። የአገዛዙ ተጠቃሚና ባለ ካዝናዎች እንደ መሪያቸው የሚያነክሱና ራስ ወዳዶች የራሱ ብሄር ዘሮች መሆናቸው እንኳንስ ሰፊው ህዝን አለም ሁሉ ጠንቅቆ ያውቀዋል።
ለአንድ ሀገር ማንነቱ በውስጡ ያለው ህዝብ ነው። ሀገር ያለ ህዝብ ህዝብ ደግሞ ያለሀገር አይኖርም። በመሆኑም የአንድ ሀገር ምሉእነት አገሩቷ በእኩልነት የሁሉም መሆን የቻለች ጊዜ ብቻ ነው። ወያኔ የመረጠውን ዘርና የተመቸውን አካል ብቻ ይዞ አገርን አስተዳድራለሁ ሊለን አይችልም። መሆኑም በዲሞክራሲ ስም ብቻ ሰፊውን ህዝብ የሚበላ በልቶም የሚጨርስ የአገዳ ትል እንጂ ከቶም ለህዝባችን የሚበጅ መንግስት እንዳልሆነ ልብ ሊሉ ይገባል።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኖራለች

ማዕከላዊ በእስር ላይ የሚገኘው ስንታየሁ ቸኮል ለጥቅምት 10 ተቀጠረ


ስንታየሁ ቸኮል ለጥቅምት 10 ተቀጠረ
በፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) በእስር ላይ የሚገኘው ስንታየሁ ቸኮል ለሁለተኛ ጊዜ የ28 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀበት።
ስንታየሁ ቸኮል ዛሬ መስከረም 12 2009 ዓ.ም በአራዳ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የቀረበ ሲሆን ፖሊስ ምርመራዬን አልጨረስኩም ብሎ የ28 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆበታል። ፍ/ቤቱ የ28 ቀን የጊዜ ቀጠሮውን በመፍቀድ ተለዋጭ ቀጠሮ ለጥቅምት 12 ቀን 2009 ዓ.ም ሰጥቷል።
ስንታየሁ ቸኮል፣ የታሰረበት ክፍል ውስጥ እንዲፀዳዳ እየተደረገ እንዳለ ለፍ/ቤቱ አቤቱታውን ማሰማቱን ለማወቅ ተችሏል።
ስንታየሁ ቸኮል ከነሐሴ 14 ቀን 2008 ዓ ም ጀምሮ በእስር ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል።

በትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ላይ ተፈፀመ የተባለው ዘርን ያማከለ ጥቃት በፀጥታ ሰራተኞች የተቀነባበረ እንደነበረ የዲፕሎማቲክ ምንጮች መሰከሩ።


ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ መተማ- ዮሀንስ አካባቢ በትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ላይ ተፈፀመ የተባለው ዘርን ያማከለ ጥቃት ሆነ ተብሎ በፀጥታ ሰራተኞች የተቀነባበረ እንደነበረ ጉዳዩን በቅርብ የመረመሩ የዲፕሎማቲክ ምንጮች መሰከሩ።
አጋጣሚውን የትግራይ ክልል መንግስት አልያም የሀገሪቱ የደህንነት ባለስልጣናት “የዘር-ፍጅት አደጋ” እንደተከሰተ አድርገው በማቅረብ ከሀገር ውስጥም ሆነ ከዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ሀዘኔታና ድጋፍ ለማግኘት ሙከራ ማድረጋቸውን የሚያሳዩ መረጃዎች ተገኝተዋል።
የዋዜማ ሁነኛ የዲፕሎማቲክ ምንጮች ባደረሱን መረጃ- ድርጊቱ በተፈፀመበት ወቅት በስፍራው የነበሩ የረድኤት ስራተኞች ፣ ከድርጊቱ በኋላ ወደ ስፍራው ያመሩ ሁለት አጣሪ ቡድኖችና የአማራ ክልል መንግስት ባልስልጣናት የደረሱበት መደምደሚያ፣ የመንግስት የደህንነት ሰራተኞች በበላይ አለቆቻቸው ትዕዛዝ መሰረት የትግራይ ተወላጆች ሸሽተው ወደ ሱዳን እንዲገቡ አድርገዋል።
ሽሽቱ ከመጀመሩ በፊት በአካባቢው ውጥረት እንደነበረ ግን ደግሞ የትግራይ ተወላጆች ላይ በተለይ ያነጣጠረ እንዳልነበረ ኋላ ግን በርካታ ትግርኛ ተናጋሪዎች ሽሽት መጀመራቸው ድንጋጤን ፈጥሮ እንደነበር ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ ዲፕሎማት በፃፉት የውስጥ ስነድ ላይ ገልፀዋል።
ይህን ጉዳይ ማጣራት ያሰፈለገው የተባለው እውነት ከሆነ ችግሩን ለመቀልበስ በማለም እንደነበር ሰነዱ በመግቢያው ያትታል።
የትግርኛ ተወላጆቹ ሽሽት ከመጀመራቸው በፊት ፀጉረ – ልውጥ የፀጥታ ሰራተኞች ወደስፍራው መድረሳቸውንና የአካባቢው (የአማራ ክልል ባለስልጣናት) ስዎች በመኪና ተጭነው እስኪወጡ የሚያውቁት ነገር እንዳልነበር ምስክርነት ሰጥተዋል። የትግርኛ ተናጋሪዎቹ ከአካባቢው ሲወጡና ጉዞ ሲጀምሩ በደህንነት ሰራተኞቹ ፊልም መቀረፃቸውን መመልከታቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። ቢያንስ ሶስት መኖሪያ ቤቶች ላይ ነዋሪዎቹ ከወጡ በኋላ ባልታወቁ ሰዎች ጥቃት መፈፀሙን የሚያሳይ መረጃ አለ።
በወቅቱ በስፍራው የነበሩ ሶስት የረድዔት ሰራተኞች በአጋጣሚ ሰዎች የተሰባሰቡበት አካባቢ በመገኘታቸው ለአራት ሰዓታት በአነስተኛ ምግብ ቤትውስጥ ታግተው እንደነበርና ስልኮቻቸውና ካሜራቸው ላይ የነበሩ ምስሎች መበርበራቸውን ተናግረዋል።
ይህን ጉዳይ ለማጣራት ወደ ስፍራው የተላኩ ሁለት የተለያዩ መረጃ አሰባሳቢዎች ያገኙት መረጃ የትግርኛ ተናጋሪዎቹ ሽሽት በተደራጀ መልክ መካሄዱን የሚያሳዩ መረጃዎች መኖራቸውን ሪፖርት አድርገዋል።
“አካባቢው ለድንበር ቅርብ በመሆኑ ከፍተኛ ወታደራዊና የደህንነት ሰራተኞች የሚንቀሳቀሱበት ሆኖ ሳለ ለምን ሌሎች የደህንነት ሰራተኞች ከመቀሌ ወይም ከአዲስ አበባ ወደ ስፍራው እንደተላኩ ግልፅ አይደለም” ይላሉ መረጃ አሰባሳቢዎቹ።
“በትግርኛ ተናጋሪዎች ላይ ስጋትና ፍራቻ መኖሩን መካድ አይቻልም ይሁንና ኢትዮጵያውያን በአመዛኙ ለማህበራዊ ትስስር በሚሰጡት ልዩ ዋጋ ይህ አብሮነት እንዲናጋ የሚፈቅዱ አይደሉም፣ በመተማ የነበረው ሁኔታም በዚህ መነፅር መታየት ይኖርበታል” ይላሉ ዲፕሎማቱ በሰነዱ ላይ ባሰፈሩት አስተያየት።
“እስካሁን ባለን መረጃ ጥቃት የተፈፀመባቸው የትግርኛ ተናጋሪዎች በቁጥር እጅግ ኢምንት ናቸው። በአብዛኛው ገና ለገና ጥቃት ይፈፀምብኛ በሚል ስጋት ከባህር ዳር ጎንደርና የኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች መኖሪያቸውን ለቀው ወደ አዲስ አበባና ወደ ትግራይ ያመሩ መኖራቸውንእናውቃለን” ይላል ሪፖርቱ ።
“ይህን ስጋት የደህንነት ተቋሙ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ሊጠቀምበት መሞከሩን በቂ ፍንጮች አሉ” ይላል ሰነዱ። “ለፕሮፖጋንዳ ፍጆታና የትግራይ ተወላጆችን ከጎኑ ለማሰለፍ ፍላጎት እንዳለው ማሳያ ነው”
“ለሌሎች ኢትዮጵያውያንም ሀገሪቱ በዘር ፍጅት አደጋ አፋፍ ላይ እንዳለች አስመስሎ በማሳየት በሀገሪቱ ያለው ተቃውሞ ‘አደጋ ያመጣል’ የሚል ስጋት የማጫር ዕቅድም ሊኖረው ይችላል። ይህን ዋናው የደህንነት መስሪያ ቤት ወይም የትግራይ ክልል በተናጠል/ በጋራ ያደረገው መሆኑን መረጋገጥ አልቻልንም”
የትግራይ ክልል አልያም የማዕከላዊ መንግስት የዘር ፍጅት አደጋ ማንዣበቡን በመተማው አጋጣሚ በማሳየት ራሱን አረጋጊና የሰላም ዋስትና የማድረግ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብም ያለ ኢህአዴግ አመራር ሀገሪቱ ወደ እልቂት እንደምትገባ ለማመላከት ዓላማ ሊያውለው መሞከሩን ዲፕሎማቱ በሰጡት አስተያየት አስፍረዋል።
በጎንደር ተቃውሞ ተባብሶ በነበረበት ሀምሌ 2008 የኢትዮጵያ መንግስት በኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን (ኢሳትና) በአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የአማርኛው ክፍል (VOA ላይ የዘር ፍጅት ቅስቀሳ አድርገውብኛል ሲል ለአሜሪካ መንግስት ክስ አቅርቦ ነበር። ክሱ ተቀባይነት አላገኘም።
የኢትዮጵያ ደህንነት መስሪያ ቤት ራሱ ፈንጂ በማፈንዳት ተቃዋሚ የፖለቲካ ሀይሎችንና ኤርትራን ይወነጅል እንደነበረ ከዚህ ቀደም ይፋ የሆነ የአሜሪካምስጢራዊ የዲፕሎማቲክ ሰነድ መግለፁ ይታወሳል።

ዛሬ ደሴ ላይ ከምሽቱ ኣንድ ሰኣት ጀምሮ ወረቀት በመበተን ላይ ይገኛል።


ኢትዮጵያ የጥቂቶች ብቻ አይደለችም።
ዛሬ ደሴ ላይ ከምሽቱ ኣንድ ሰኣት ጀምሮ ወረቀት በመበተን ላይ ይገኛል።ወረቀቶቹ የያዙት ጽሁፍ ፤ 
የናንተ ልጅ ጠግቦ
የኛ ልጅ ያለቅሳል፦
የናንተ ቤት ሲሞቅ
የኛ ቤት ይፈርሳል፦
የናንተ ልጅ ሲማር
የኛ ይሰደዳል፦
ወይ ከናንተ ወይ ከኛ
ያንዳችን ቀን ደርሷል፦
ጊዜ መድሀኒት ነው
ይሰራል ያፈርሳል፦፦፦ ኢትዮጵያ የጥቂቶች ብቻ አይደለችም።
እኛ ሁልጊዜ የተረፈ አግኝተን የሞተ አየረሳን፣
ፈሪ በምላሱ ሰላም ከሚነሳን፣
ገዳይ ብቻ ማድነቅ አይሁንብን ሱሱ፣
ሞቶ ማሸነፍን እንማር ከነሱ።
≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅≅
ኢትዮጵያ የጥቂቶች ብቻ አይደለችም።

ጎንደር የገቢዎች ቢሮ ላይ ፈንጂ ሲያጠምድ የነበረ የሕወሓት ሰላይ ተያዘ።


ጎንደር የገቢዎች ቢሮ ላይ ፈንጂ ሲያጠምድ የነበረ የሕወሓት ሰላይ ተያዘ።በጎንደር ከተማ ለሁለተኛ ጊዜ
የገቢዎችን ቢሮ በፈንጅ ለማጋየት ሞባይል ሲጠምድ ተይዛል፡፡ መጀመሪያ 5:00 ሰዐት ላይ ተያዘች፡፡ ከዛ 10:00 ሰአት ላይ ደግሞ ሴቷ ልታቃጥል የነበረውን የጎንደር ገቢዎች ቢሮ ስላልተሳካ ሁለተኛው ግለሰብ ፈንጅ እና የመጥመጃ ቦምብ ሲያጠምድ ተይዛል፡፡ በተመሳሳይ ቦታ በአንድ ቀን ሁለት ጊዜ በሁለት የተለያዮ ሙከራዎች ሁለት ግለሰቦች መያዛቸው የጎንደርን ህዝብ እያነጋገረ ነው::

ሻንበል ከበደ አስረስ የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ ምክትል ቢሮ ሃላፊ ከ2ሺህ ተሰብሳቢ ድምፁን አስከብሮ በልዩነት የወጣ ብቸኛ የብአዴን አመራር


Image may contain: 1 person , suit
ሻንበል ከበደ አስረስ ተሰብሳቢውንም ሰብሳቢውንም ያቁነጠነጠ ጀግና
ሻንበል ከበደ አስረስ የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ ምክትል ቢሮ ሃላፊ ከ2ሺህ ተሰብሳቢ ድምፁን አስከብሮ በልዩነት የወጣ ብቸኛ የብአዴን አመራር
ይህ ግለሰብ ታሪኩም እንደዛሬው ገድሉ የሚያስደምም ነው አሉ። ተሰብሳቢውንም ሰብሳቢውንም ያቁነጠነጠ ጀግና።
ብአዴን ያዥጎደጎደውን የአንድ አመት የስልጠና ማንዋል የሚመስል የአቋም መግለጫ አልቀበልም በማለት ድምፄን በልዩነት መዝግቡልኝ ብሎ አማራዊ ክብሩን ያስጠበቀ ወንድ።
አረንዛው ዳሞቴ የህወሃትን የበላይነት በማስረጃ የሞገተ፣የትግራይን እና የአማራን የኢኮኖሚና ፖለቲካ እንዲሁም ማህበራዊ ዘርፍ የእድገት ልዩነት በራሳቸው ሪፖርት መረጃን እየተነተነ ሰብሳቢዎቹን ምላሽ ያሳጣ እውነተኛ የህዝብ ልጅ ነው።
በተለይም በመንገድልማት፣ በኮንስትራክሽን፣ በቴሌ፣በ ደህንነት፣በመከላከያ ፣በኢኮኖሚው ዘርፍ…..የህወሃትን በዝባዥ የበላይነት በደንብ ያሳየ ነው።ይህ ሰው ልበ ሙሉና አንደበተ ርቱዕ ነው።ወልቃይት ደም ታፋስሳለች ያለ ቅድመ ሁኔታ ወደ አማራ ትመለስ በማለት ቀጭን ትዕዛዝ መሰል አስተያየቱን የሰነዘረ ነው።
.ይህንን ሁሉ ከተናገረ በኋላ አሽከሩ ብአዴን የህወሃት የበላይነት አለመኖሩን፣የአማራ ተጋድሎ የፀረ ሰላምና ትምክህቶች ነው….ብሎ ሲያነበንብ ሻንበላ ሆየ እኔ የለውበትም ከዚህ መግለጫ ብሎ በአቋሙ ፀና ።

በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤


በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤
የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በወያኔዎች ትእዛዝ በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል በዚህ ዓመት እንዲዘለል ወሰነ።
ሀገረ ስብከቱ በአደባባይ ይከበር የነበረውን የደመራ በዓል በየአጥቢያዎች ብቻ እንዲከበር ዛሬ መመሪያ አስተላልፏል። በጎንደር በደማቅ ከሚከበሩ በአላት አንዱ የመስቀል ወይም የደመራ በአል ነው።
Image result for Gonder Demera celebration

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ መምህራን እና ሰራተኞች ውይይታቸውን አቋረጡ፡፡



የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ መምህራን እና ሰራተኞች ውይይታቸውን አቋረጡ፡፡
ስብሰባው በዝምታ አድማ በመመታቱ ምክንያት ነው እንዲቋረጥ የተገደደው ፡፡ ስብሰባው የሚመሩት አማራ ክልል ም/ሬዝዳንት እና የበአዴን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለምነው መኮንን ተስብሳቢውን በየአቅጣጫው ችግራችን ስር የሰደደ ነው ለውጥ እናደርጋለን ከአባላት ውጭ ያሉትን ሁሉ እንሾማለን ፤ አባል እናጠራለን ቢሉም ሰሚ አጠው፤ ከግማሽ ቀን በላይ በተረገው የዝምታ አድማ ስብሰባው እና በቀረቡት ሰነዶች ላይ ሚፈለገው ውይይት ላይ ተናጋሪ በመታጣቱ ምክንያት ያለ ስበሰባው ኢህ,አዴግ ያለመውን ግብ ሳይመታ ተበትኗል፡፡
በአሁኑ ስዓት በመላው አማራ እና ኦሮምያ አካባቢ የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የግጭት ምንጭ ይሆናሉ ተብሎ በመታሰቡ ኢህአዴግ ለሰራተኞች እና ለመምህራን ምግብ እና ተጨማሪ ወጭዎችን እየሸፈነ ለማወያየት ቢሞክርም ፤ በወሎ ዩኒቨርስቲ ፤ በባህር ዳር ፤ በደብረ ማርቆስ ፤ በደብረ ታቦር ያለው ሁኔታ ስጋት እንደጣለው አጠቃላይ የግምገማ ሰነዱ በግብረ መልስ በተቀመረው የውሎ ሪፖርት ላይ ተመልክቷል፡፡
በባለፉት ሃያ አምስት አመታት የነበሩ የመልካም አስተዳደር፣የክራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባር፣የትምክህትና ጠባብነት አደጋዎች እንደዚሁም ሃይማኖትን ሽፋን የሚያደርገው አክራርነት ፈተናዎች አሁንም ቅርፃቸውን ቀይረው ወይም በሌላ ተተክተዉ ስላሉ ፈተናዎችን ለማለፍ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እዲያገዙኝ ሲል ቢጠይቅም የሚያግዘው አጧል፡፡
አመራሩ ሁሉም በኪራይ ሰብሳቢነት የተዘፈቀበት ስዓት በመሆኑ ይህም ዜጎች በመንግስት እምነት እንዳጡ እና መንግስት በጥልቅ እንደሚታደስ በመሪዎቹ በኩል ቢገልፅም ይህንን የሚቀበለው በማጣቱ በ2009 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ የአመፅ መነሃሪያ የሚሆኑ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ኢህአዴግ ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡
************************************/
በ2009 ዓ.ም በስነ ምግባርና ስነ ዜጋ ትምህርት አንድ ተጨማሪ ምዕራፍ ጨመረ፡፡
ምዕራፉ መቻቻል የሚል ይዘት ሲኖረው ፤ የስነ ዜጋ ስነ ምግባር ትመህርት ግብረ ገብነትን የማስተማር አቅመ የለው ተብሎ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አሳልፎ እንደተገመገመ ታውቋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በአማራ ክልል ህገ መንግስቱ ወረቀት ነው ብለው ያስተማሩ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ እና በምስራቅ እና ምዕራብ ጎጃም ዞን የሚገኙ 13 መምህራን ከመምህርነት ሙያቸው መባረራቸው ትምህርት ሚንስቴር በከፍተኛ ትምህርት የውይይት ጉባኤ ገልፆል፡፡
ክራይ ሰብሳቢነትን ለመዋጋት የትምህርት ተቋሞቻችን በስነ ምግባርና ስነ ዜጋ ትምህርታቸው ውስጥ ያልደከሙበትን ለመብላት የሚደረግ ጥረትና አስተሳሰብ ቀጣይ ትውልድ እንዲጠየፈው በማድረግ ሙስናንና ኪራይ ሰብሳቢነትን የሚታገልና የማይሸከም ዜጋ ማፍራት ያለመ ቢሆንም ይህንን የማሳካት አቅም የለውም ሲሉ መምህራን በውይይታቸው ገልፀዋል።

የዐማራ ፖሊስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ እንዲፈታ ተደርጓል።


የዐማራ ፖሊስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ እንዲፈታ ተደርጓል፤የዐማራ ልዩ ኃይልና ሲቪል ፖሊስ ትጥቅ ሙሉ በሙሉ ፈተዋል ተብሏል፡፡ ትጥቅ በፈቱት የዐማራ ፖሊሶች ፈንታ በሕወሓት ጽ/ቤት ኃላፊው አቶ ቴዎድሮስ ሐጎስ ቀጥተኛ ትእዛዝ የሚንቀሳቀሱ የመከላከያ ሠራዊት አባላት መሸፈኑን ሰምተናል፡፡
በተያያዘም በትግራይ ክልል አጎራባች አካባቢዎች በጥንቃቄ በትግሬነት መስፈርት ተመልምለው ወደ ዐማራ ፖሊስነት በገቡ እና በዐማራ ተወላጅ ፖሊሶች መካከል ከፍተኛ ውጥረት መኖሩን ለማወቅ ችለናል፡፡ በዚህም የብአዴን ባለሥልጣናት ከፍተኛ ጭንቀት ላይ ናቸው ተብሏል፡

የስራ ማቆም አድማዉን ተቀላቅለናል ። ከወረታ የህዝባዊ እምቢተኛ አስተባባሪ ኮሚቴ የተላከ


ከወረታ የህዝባዊ እምቢተኛ አስተባባሪ ኮሚቴ የተላከ
እንደሚታወቀዉ ባህርዳር፣ ጎንደር የስራ ማቆም አድማ ላይ መሆናቸዉ ይታወቃል።ከባህርዳር በ 55 ኪ/ሜትር እርቀት የምትገኘው ወረታ ከተማ ከ11/01እስከ13/01/2009 የሚቆይ የስራ ማቆም አድማዉን ተቀላቅለዋል።
ሆኖም ግን ዛሬ ወታደሮች የቻሉትን በሀይል ሲያስከፍቱ በአብዛኛው እንዲታሸጉ ሆነዋል በነገው እለት ማንኛዉም የንግድ ድርጅት እና ተሽከርካሪ አገልግሎቱን እንዳይሰጡ ።
በተጨማሪ የተወሰኑ ባጃጅ እና ሚኒባስ ሲንቀሳቀሱ ስላየን ሰሌዳ ቁጥራቸውን ይዘናል አድማውን የማይቀላቀሉ ከሆኑ ከባድ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እና የታሸጉ የንግድ ድርጅቶች እራሱ መንግስት ከአድማው በሁአላ የማይከፍት ከሆነ አድማው የሚቀጥል መሆኑን እንገልፃለን።

Wednesday, September 21, 2016

ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ


ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ የቤት ለቤት አፈናው እና አፈሳው ቀጥሏል:: በተለያዮ ጣቢያዎች እስከ ሰኞ 09/01/2009 የታሰሩትን የባህር ዳር ወጣቶች ሌሊት 7:00 ስአት ይኸው ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ በመደብደብ አስጭኖ ሰባታሚት ከሚገኜው ውሃ መብራት ከሌለው ማረሚያ ቤት አስግዟል ::
ገዳይን የማጋለጥ ዘመቻ መድረሻ ያጣ የባህር ዳር ወጣት ድምጽ ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ ከከተማዋ ህዝብ በቀማው ብር ቀበሌ 14 ባለእግዚአብሄር አካባቢ በሰራው ዘመናዊ ባለ 1 ፎቅ መኖሪያ ቤት ሆኖ ተእዛዝ በመስጠት የከተማችን ህዝብ ያስጨፈጨፈ ያስጨረሰ ባንዳ ሲሆን እስከዛሬዋ ቀን ድረስ ደግሞ የከተማዋን እና አካባቢዋን ከ2000 በላይ ወጣት እያሳፈሰ በማስወሰድ ከ600 በላዬን ብርሸለቆ በማስወሰድ ከቤተሰብ እና ከጠያቂ አርቆ እያሰቃየ ያለ እና ቀሪዎችን ዲዛይን ቢሮ ጉን አጉሮ በማሰቃየት ላይ ያለ ነፍሰ በላ የህዝብ ደም ይቅር የማይለው አውሬ እና ጨካኝ ነው ::
ይህን ግለሰብ እኛ የከተማዋ ወጣቶች የምንበቀለው በሞቱት እና በመሰቃየት ላይ ባሉ የከተማችን ወጣቶች ስም መሆኑን እናሳውቃለን :: ለፍትህ ለዲሞክራሲ ለተጨቆኑት መጣሁ ያለው መንግስት ይሄው ዛሬ በአደባባይ እየቀጠፈን ነው :: ክብር ለሰማእቱ መፈታት ለታሰሩት ገዳይን አስገዳይን የማጋለጥ ዘመቻው በመረጃና በማስረጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል መደረሻ ያጣው የባህር ዳር ወጣት በተለያዮ ጣቢያዎች እስከ ሰኞ 09/01/2009 የታሰሩትን የባህር ዳር ወጣቶች ሌሊት 7:00 ስአት ይኸው ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ በመደብደብ አስጭኖ ሰባታሚት ከሚገኜው ውሃ መብራት ከሌለው ማረሚያ ቤት አስግዟል ::

ጎንደር አራዳ ገበያን ለማቀጠል የሞከሩ ተያዙ ::


ጎንደር አራዳ ገበያን ለማቀጠል የሞከሩ ተያዙ ::
በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል ትልቁ የሆነውን የአራዳ ገበያ ሊያቃጥሉ የሞከሩ ሰዎች ዛሬ አመሻሹንበሕዝብ ትብብር እና ርብርብ በአማራ ፖሊስ መያዛቸውን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቁጥጥር የዋሉት ሁሉም የሕወሓት ሰዎች የሆኑ የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው ተሰምቷል።
Image may contain: hat, one or more people and outdoor

መልዕክት ወደ ዩኒቨርሲቲ ለምትገቡ የኦሮሚያ የአማራ ተማሪዎች በሙሉ


አሁን የተጀመረውን የአማራ እና የኦሮሞ ህዝባዊ እምቢተኝነት ወደ እርስበርስ ፍጅት ለመቀየር ህወሃት እኔ በምሰራበት መስሪያ ቤት በኩል ብዙ እየተሰራ ነው። ለዚህም ሴራ ያመች ዘንድ ኦሮምኛ የሚችሉ ትግሬዎችን በፍርድ ቤት ስማቸውን ወደ “ቶሎሳ እና ፈይሳ”፤ አማራ ክልል ያደጉትን ትግሬዎች ስም ደግሞ ወደ “አስጨናቂ፣ በላይ” በማስቀየር እና ወዳጅነት በመመስረት ኦሮሞ መስለው አማራን በመዝለፍ፣ በመተንኮስ ብሎም በመደብደብ እንዲሁም አማራ መስለው ኦሮሞን በማዋረድ በመተንኮስ እና በመደብደብ ወደ እርስበርስ ፍጅት በመለወጥ የለመደባቸውን ሰይጣናዊ ስራ ለመስራት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል። በዩኒቨርሲቲወች የሚፈጠረውን ግርግር እነሱ ያሰቡትን ወደ ክልሎች በማስፉት ሁለቱን ታላላቅ ህዝቦች ለማፋጀት ብዙ እየሰሩ ነው፣ ለዚህ ሰይጣናዊ ተልዕኮ የተመረጡ የትግራይ ልጆች አሁን በሽሬ ከተማ ስልጠና ላይ ናቸው። እናም ይህንን ሰይጣናዊ ተግባር ለማክሸፍ ሁሉም ሰው እንዲተጋ መልዕክቱን ለመዳጆቻች አጋ ሩ::

የኢሬቻ ባህል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ተብሎ ሊመዘገብ ነው ተባለ



የዘንድሮው የኢሬቻ በአል በመስከረም 22 ሲከበር አመታዊ በአሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት የባህልና የሣይንስ ማዕከል ዩኔስኮ በአለም ቅርስነት ይመዘገባል ተባለ…ሸገር ወሬውን የሰማው ከአባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ሮቢ የቱለማ አባ ገዳና የኦሮሚያ አባገዳዎች ሰብሣቢ ነው፡፡
የኦሮሞ የገዳ ስርአት በማይዳሰስ ቅርስነት ዘንድሮ ኢሬቻን ያስመዘግባል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአባ ገዳዎቹ ሰብሣቢ ነግረውናል፡፡ ከወራት በፊት በኦሮሞ የገዳ ስርአት የሚከበረው የኢሬቻ በአልን በተመለከተ የመንግሥታቱ ድርጅት ከዩኔስኮ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ተደርጓል ያሉት አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ሮቢ ከቀናት በኋላ የሚከበረው የኢሬቻ በአል በዓለም የማይዳሰስ ቅርስነት ይመዘገባል የሚል ሙሉ እምነት አለን ብለዋል፡፡
የኢሬቻ በአል በየአመቱ መስከረም 22 ቀን በታላቅ ድምቀት በቢሾፍቱ ሲከበር በርካታ አመታትን ማስቆጠሩ ይታወቃል፡፡

ንግሥት ይርጋ፤ የአማራ ተጋድሎ ትዕምርት! ወሮበላው ወያኔ በአዲሱ የአማራ ትውልድ አይበገሬነት ግራ ተጋብቷል፡፡


ንግሥት ይርጋ፤ የአማራ ተጋድሎ ትዕምርት!
Image may contain: horse, one or more people and outdoor
ወሮበላው ወያኔ በአዲሱ የአማራ ትውልድ አይበገሬነት ግራ ተጋብቷል፡፡ አማራን በመጨፍጨፍ፣ ልጆቻችን በገፍ በማሰር፣ በማሰቃየትና በማሳደድ የሕዝባችን አንገት ለማስደፋት እንዳበደ ውሻ እየተናከሰ ቢሆንም፣ በየዕለቱ እየተዋረደ ነው፡፡ የዚህን ርካሽ ፋሽስታዊ ቡድን ጸረ አማራ ተግባር በመደገፍ፣ አማራ ክልል ውስጥ የሚኖሩ በርካታ ትግሬዎችና የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚ የሆኑ ባንዳዎች በሕዝባችን ላይ የታወጀው የዘር ማጥፋት ጦርነት ተዋናዮች መሆናቸውን ለማረጋገጥ ችለናል፡፡ የሆነ ሆኖ፣ ወያኔና ተላላኪዎቹ የቱንም ያህል ቢገድሉንና ቢያስሩን፣ ከዚህ በኋላ የአማራን ሕዝብ አንገት ማስደፋት ከቶ አይቻላቸውም!!
በየዕለቱ በሕዝባችን ላይ የሚፈጽሙት ዘግናኝ የዘር ማጥፋት እርምጃ፣ ይበልጥ ደም እያቃባንና ይበልጥ የወንድሞቻችና እህቶቻችን ደም ለመመለስ ኃይል እየሆነን ይሔዳል እንጂ፣ ከዚህ በኋላ ከጠላቶቻችን ጋር ምንም ዓይነት ኅብረት አይኖረንም፡፡ ወይ ያጠፉናል፤ ወይ እናጠፋቸውና ህልውናችን እናስጠብቃለን፡፡ ሌላ ምርጫ የለም፡፡ አማራ ደሙን መመለስ ይችልበታል!! የልጆቻችን ደም እጥፍ ድርብ ሆኖ ይመለሳል!!
አዲሱ የአማራ ትውልድ አይበገሬነትና ጽናት ያንገበገበው ወያኔ፣ ይህን የማይቀለበስ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ለማኮላሸት፣ የአማራ ተጋድሎ ትዕምርት የሆነችውን ንግሥት ይርጋን አፍኖ ማዕከላዊ ወስዷታል፡፡ ወያኔ ነገሩ ሁሉ እንደጠፋበትና እንደተሸነፈ ግልጽ የሚሆንልን እንደ ንግሥት ይርጋ ያሉ የትውልዱን ምልክቶች በማሰር ትግሉን አዳክመዋለሁ ብሎ ስትራቴጂክ ስህተት ሲፈጽም ስንታዘብ ነው፡፡ ጀግናው የአማራ ልጅ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እስር ቤት ነው የሚገኘው፤ ሆኖም የትግሉ ምልክት እሱ ነው፡፡ ጀግኖቹ የወልቃይት ኮሚቴ አባላት እስር ቤት ነው ያሉት፤ ነገር ግን የትግሉ መንፈሶች እነሱ ናቸው፡፡ ንግሥትም ማዕከላዊ ገብታለች፤ ሆኖም የተጋድሎው ትዕምርት እሷ ናት፡፡
ምልክቶቻችን ታሰረው እረፍት የሚባል ነገር አይኖረንም፡፡ ጀግኖቻችን ሳይፈቱ፣ ሕዝባችን ነጻ ሳይወጣ፣ ደማችን ሳንመልስ አንተኛም! አናርፍም! ጠላቶቻችን በምንችለው ሁሉ የትም ሆነን እንታገላቸዋለን! እንበቀላቸዋለን! ሚሊዮን ደመቀ ዘውዱዎች፣ ሚሊዮን ንግሥት ይርጋዎች አሉን፡፡ ብዙ ነን! ተሰባስበናል!