Equal rights in Ethiopia
ኢትዮጵያ የዜግነት መብት ተከብሮ ሁሉም በእኩልነት የሚኖርባት ሀገር ትሁን!!!
Monday, April 11, 2016
“ሕዝባዊ መነሳሳትን የሁሉም ኢትዮጵያ ለምትሆን የተረጋጋች አገር ማድረግ ያስፈልጋል” – ዴሞክራሲያ
አራተኛ ወሩን ያስቆጠረው በአዲስ አበባ ገጠራማ አካባቢ ተጀምሮ በደቡብ፣ በደቡብ ምዕራብና በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ፤ ባመዛኙ በወጣት ኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ተካፋይነትና መስዋዕትነት እየተካሄደ ያለው እንቅስቃሴ የቅርብ ምክንያቶችና መሠረታዊ ምክንያቶች ተብለው በሁለት ሊከፈሉ በሚችሉ አንቀሳቅሾች ሊታይ ይችላል።
Read Full Story in PD
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment