የኦሕዴድ በዓል በመንዲ ከተማ ተቃውሞ ገጠመው – VOA Amharic
ዋሽንግተን ዲሲ — የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) 26ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በምዕራብ ወለጋ መንዲ ከተማ ነዋሪዎችና ተማሪዎች ተቃውሞ ገጠመው፡፡ ተቃውሞውን ያሰሙ ተማሪዎችና ነዋሪዎች እንደተደበደቡ ሲናገሩ ፖሊስ ተቃውሞውን ያሰሙት ከ20 የማይበለጡ ሕፃናት እንደኾኑ ገልጾ፤እነሱንም ወዲያው እንደተበተኑ ተናግሯል
No comments:
Post a Comment