Wednesday, April 6, 2016

የወያኔ የጎሣ ፌደራሊዝም ሲፈተሽ

ተስፋዬ ገብረዮሐንስ (ከጀርመን)
Ethiopian federalism map. የወያኔ የጎሣ ፌደራሊዝም ሲፈተሽ
የወያኔ አስተዳደር የማዕከላዊውን የመንግሥት ሥልጣን ከተቆጣጠረ በኋላ በሀገሪቱ ተግባራዊ ያደረገው የፌደራል ሥርዓት ጎሣን መሠረት ማድረጉ የሚታወቅ ነው። እንደ ወያኔ አገላለጽ ይህ የጎሣ ፌደራሊዝም በኢትዮጵያ ደም መፋሰስን ያስቀረና ሀገሪቱንም ከመበታተን አደጋ የሚታደግ ነው ይላል። ይሁን እንጂ በተግባር እየተፈፀመ

No comments:

Post a Comment